-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 4,962 የላብራቶሪ ምርመራ 83 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከደ/ወሎ ዞን ደሴ ሆስፒታል)
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
- 21 ከሰ/ሸዋ ዞን
- 18 ከምዕ/ጎንደር ዞን
- 12 ከደሴ ከተማ
- 10 ከኦሮሞ ብ/ሰብ ዞን
- 6 ከደ/ወሎ ዞን
- 5 ከጎንደር ከተማ ይገኙበታል።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 495 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
- 1 ሰው ከማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ
- 1 ሰው ከጉባ ወረዳ
- 1 ሰው ከአሶሳ ህዳሴ ኤርፖርት
- 1 ሰው ከአሶሳ ከተማ፣ 2 ሰዎች ከሰዳል ወረዳ፣ 1 ሰው ከካማሽ ከተማ ናቸው።
በኦሮሚያ ባለፉት 24 ሰዓት የተደረገው ምርመራ 3,843 ሲሆን 224 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በኦሮሚያ ፦
- 3,117 በቫይረሱ የተያዙ
- 35 ሞት
- 979 ያገገሙ
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,253 ላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 192 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል ፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል።
አጠቃላይ በትግራይ ፦
- 1,962 በቫይረሱ የተያዙ
- 14 ሞት
- 832 ያገገሙ
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 309 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 35 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል።
- 35 ጅግጅጋ
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደቡብ ክልል በተደረገው 526 የላብራቶሪ ምርመራ 15 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦
- 9 ከጌዴኦ (ሁሉም ከዲላ ከተማ)
- 3 ከወላይታ (2 ከሁምቦና 1 ወ/ሶዶ)
- 2 ከዳውሮ (ሁለቱም ከተርጫ)
- 1 ከካፋ (ቦንጋ)
በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 501 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 63 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል ፤ የአንድ (1) ሰው ህይወት አልፏል።
አጠቃላይ በሲዳማ ፦
- 721 በቫይረሱ የተያዙ
- 13 ሞት
- 143 ያገገሙ
በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 714 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 25 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በሐረሪ ፦
- 555 በቫይረሱ የተያዙ
- 15 ሞት
- 87 ያገገሙ
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 4,962 የላብራቶሪ ምርመራ 83 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከደ/ወሎ ዞን ደሴ ሆስፒታል)
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
- 21 ከሰ/ሸዋ ዞን
- 18 ከምዕ/ጎንደር ዞን
- 12 ከደሴ ከተማ
- 10 ከኦሮሞ ብ/ሰብ ዞን
- 6 ከደ/ወሎ ዞን
- 5 ከጎንደር ከተማ ይገኙበታል።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 495 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
- 1 ሰው ከማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ
- 1 ሰው ከጉባ ወረዳ
- 1 ሰው ከአሶሳ ህዳሴ ኤርፖርት
- 1 ሰው ከአሶሳ ከተማ፣ 2 ሰዎች ከሰዳል ወረዳ፣ 1 ሰው ከካማሽ ከተማ ናቸው።
በኦሮሚያ ባለፉት 24 ሰዓት የተደረገው ምርመራ 3,843 ሲሆን 224 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በኦሮሚያ ፦
- 3,117 በቫይረሱ የተያዙ
- 35 ሞት
- 979 ያገገሙ
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,253 ላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 192 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል ፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል።
አጠቃላይ በትግራይ ፦
- 1,962 በቫይረሱ የተያዙ
- 14 ሞት
- 832 ያገገሙ
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 309 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 35 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል።
- 35 ጅግጅጋ
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደቡብ ክልል በተደረገው 526 የላብራቶሪ ምርመራ 15 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦
- 9 ከጌዴኦ (ሁሉም ከዲላ ከተማ)
- 3 ከወላይታ (2 ከሁምቦና 1 ወ/ሶዶ)
- 2 ከዳውሮ (ሁለቱም ከተርጫ)
- 1 ከካፋ (ቦንጋ)
በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 501 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 63 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል ፤ የአንድ (1) ሰው ህይወት አልፏል።
አጠቃላይ በሲዳማ ፦
- 721 በቫይረሱ የተያዙ
- 13 ሞት
- 143 ያገገሙ
በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 714 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 25 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በሐረሪ ፦
- 555 በቫይረሱ የተያዙ
- 15 ሞት
- 87 ያገገሙ
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በአዲስ አበባ ከተማ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 19,881 ደረሱ!
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5,641 የላብራቶሪ ምርመራ 674 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ በ24 ሰዓት የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ ከነዚህ መካከል 8 ሰዎች በአስክሬን ላይ ከተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ ሲገኝባቸው 6 ሰዎች ከጤና ተቋም ህይወታቸው አልፏል።


በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5,641 የላብራቶሪ ምርመራ 674 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ በ24 ሰዓት የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ ከነዚህ መካከል 8 ሰዎች በአስክሬን ላይ ከተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ ሲገኝባቸው 6 ሰዎች ከጤና ተቋም ህይወታቸው አልፏል።


-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
WORLDWIDE UPDATE
Coronavirus Cases: 21,943,454
Deaths: 775,228
Recovered: 14,658,814
Active Cases
Currently Infected Patients : 6,509,412
in Mild Condition : 6,445,199 (99%)
Serious or Critical : 64,213 (1%)
https://www.worldometers.info/coronavirus/#countries
Coronavirus Cases: 21,943,454
Deaths: 775,228
Recovered: 14,658,814
Active Cases
Currently Infected Patients : 6,509,412
in Mild Condition : 6,445,199 (99%)
Serious or Critical : 64,213 (1%)
https://www.worldometers.info/coronavirus/#countries
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
የኮሮናቫይረስ በ20፣ 30 እና 40ዎቹ ዕድሜ ክልል በሚገኙ ሰዎች እየተሰራጨ ነው-የዓለም ጤና ድርጅት
***************************************
የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮናቫይረስ አብዛኞቹ መያዛቸውን በማያውቁ በ20፣ 30 እና 40ዎቹ ዕድሜ ክልል በሚገኙ ሰዎች እየተሰራጨ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ድርጅቱ በያዝነው ነሐሴ ወር ውስጥ በቫይረሱ የሚያዙ ወጣቶች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ መጨመሩን ጠቅሷል፡፡
በተለይም ደካማ የጤና ሥርዓት ባለባቸው እና ሕዝብ ተጠጋግቶ በሚኖርባቸው አካባቢዎች የሚገኙ አረጋውያንና ሕሙማን ጨምሮ ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ስጋት ላይ መጣሉን አመልክቷል።
በበይነ መረብ በሰጡት መግለጫ “ወረርሽኙ እየተለወጠ ነው” ያሉት የዓለም ጤና ድርጅት የምዕራባዊ ፓስፊክ ቀጠና ዳይሬክተር ታካሺ ካሳይ፣ “ዕድሜያቸው በ20፣ 30 እና 40ዎቹ የሚገኙ ስለመያዛቸው የማያውቁ ሰዎች ቫይረሱን እያሰራጩ ነው ብለዋል።
“ይህም ወረርሽኙ የበለጠ ተጋላጭ በሆኑት ላይ ስርጭቱ የበለጠ እንዲስፋፋ የማድረግ ስጋት ደቅኗል” ሲሉ አክለዋል።
የቫይረሱ እንደገና ማገርሸት አንዳንድ አገራት የእንቅስቃሴ ገደብ መልሰው እንዲጥሉ ያደረገ ሲሆን፣ ኩባንያዎች ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ770 ሺህ በላይ ሰዎች ለገደለው እና 22 ሚሊየን ገደማ ሰዎች ላጠቃው ቫይረስ ክትባት ለማምረት ሩጫ ላይ ናቸው።
“አሁን እያየነው ያለነው የቫይረሱ እንደገና ማገርሸት ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም እስያ-ፓስፊክ ውስጥ ወደ አዲስ ደረጃ መግባታችንን ያሳያል” ሲሉ ካሳይ ተናግረዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት መድኃኒት አምራቾች ክትባት ሲያመርቱ አስፈላጊውን ምርምር እንዲያደርጉ እና የምርት ቅደም ተከተል እንዲጠብቁ ማሳሰቡን ሮይተርስ አስነብቧል።

***************************************
የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮናቫይረስ አብዛኞቹ መያዛቸውን በማያውቁ በ20፣ 30 እና 40ዎቹ ዕድሜ ክልል በሚገኙ ሰዎች እየተሰራጨ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ድርጅቱ በያዝነው ነሐሴ ወር ውስጥ በቫይረሱ የሚያዙ ወጣቶች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ መጨመሩን ጠቅሷል፡፡
በተለይም ደካማ የጤና ሥርዓት ባለባቸው እና ሕዝብ ተጠጋግቶ በሚኖርባቸው አካባቢዎች የሚገኙ አረጋውያንና ሕሙማን ጨምሮ ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ስጋት ላይ መጣሉን አመልክቷል።
በበይነ መረብ በሰጡት መግለጫ “ወረርሽኙ እየተለወጠ ነው” ያሉት የዓለም ጤና ድርጅት የምዕራባዊ ፓስፊክ ቀጠና ዳይሬክተር ታካሺ ካሳይ፣ “ዕድሜያቸው በ20፣ 30 እና 40ዎቹ የሚገኙ ስለመያዛቸው የማያውቁ ሰዎች ቫይረሱን እያሰራጩ ነው ብለዋል።
“ይህም ወረርሽኙ የበለጠ ተጋላጭ በሆኑት ላይ ስርጭቱ የበለጠ እንዲስፋፋ የማድረግ ስጋት ደቅኗል” ሲሉ አክለዋል።
የቫይረሱ እንደገና ማገርሸት አንዳንድ አገራት የእንቅስቃሴ ገደብ መልሰው እንዲጥሉ ያደረገ ሲሆን፣ ኩባንያዎች ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ770 ሺህ በላይ ሰዎች ለገደለው እና 22 ሚሊየን ገደማ ሰዎች ላጠቃው ቫይረስ ክትባት ለማምረት ሩጫ ላይ ናቸው።
“አሁን እያየነው ያለነው የቫይረሱ እንደገና ማገርሸት ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም እስያ-ፓስፊክ ውስጥ ወደ አዲስ ደረጃ መግባታችንን ያሳያል” ሲሉ ካሳይ ተናግረዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት መድኃኒት አምራቾች ክትባት ሲያመርቱ አስፈላጊውን ምርምር እንዲያደርጉ እና የምርት ቅደም ተከተል እንዲጠብቁ ማሳሰቡን ሮይተርስ አስነብቧል።

-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Nigeria

Guinée Bissau

Cameroon

Angola

Zambia

Mauritania

Libya

WEST AFRICA

Guinée Bissau
Cameroon
Angola
Zambia
Mauritania
Libya
WEST AFRICA
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በአማራ ክልል በተጨማሪ 67 ሰዎች ላይ የኮሮናቫይረስ ተገኝቷል።
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 795 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ67 ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አሳውቋል።


በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 795 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ67 ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አሳውቋል።


-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
አንድ የቻይና ድርጅት በዓመቱ መጨረሻ የኮቪድ -19 ክትባት ዝግጁ እንደሚሆን አስታወቀ
የቻይና የመድሃኒት አምራች ድርጅት በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት መጨረሻ የኮቪድ -19 ክትባት ዝግጁ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታወቀ።የዚህ ሲኖፋርም የተባለው ድርጅት ኃላፊ ሊዩ ጂንግዠን ለኮቪድ -19 ክትባት ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው አንደኛው ክትባት አሁን ላይ በዩናይትድ አረብ ኤምሬቶች ደረጃ ሦስት በሰዎች ላይ በሚደረግ ክሊኒካል ሙከራ ላይ እንደሚገኝ ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።ኃላፊው ራሳቸውም ሁለት መጠን [ዶዝ] ክትባት እንደወሰዱና እስካሁን ምንም ዓይነት የጎንዮሽ ጉዳት እንዳልገጠማቸው ለግሎባል ታይምስ ተናግረዋል። ይህ ክትባት በታህሳስ ወር መጨረሻ ላይ ለሁለት ዶዝ ከ144 ዶላር ባነሰ ዋጋ ለገበያ ይቀርባልም ተብሏል።
https://bbc.in/3g8rZbN

የቻይና የመድሃኒት አምራች ድርጅት በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት መጨረሻ የኮቪድ -19 ክትባት ዝግጁ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታወቀ።የዚህ ሲኖፋርም የተባለው ድርጅት ኃላፊ ሊዩ ጂንግዠን ለኮቪድ -19 ክትባት ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው አንደኛው ክትባት አሁን ላይ በዩናይትድ አረብ ኤምሬቶች ደረጃ ሦስት በሰዎች ላይ በሚደረግ ክሊኒካል ሙከራ ላይ እንደሚገኝ ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።ኃላፊው ራሳቸውም ሁለት መጠን [ዶዝ] ክትባት እንደወሰዱና እስካሁን ምንም ዓይነት የጎንዮሽ ጉዳት እንዳልገጠማቸው ለግሎባል ታይምስ ተናግረዋል። ይህ ክትባት በታህሳስ ወር መጨረሻ ላይ ለሁለት ዶዝ ከ144 ዶላር ባነሰ ዋጋ ለገበያ ይቀርባልም ተብሏል።
https://bbc.in/3g8rZbN

-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
Please wait, video is loading...
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በትግራይ በ24 ሰዓት 218 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ!
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው 1,887 የላብራቶሪ ምርመራ 218 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 2,180 ደርሰዋል።
በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት ተጨማሪ 87 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና ከኮቪድ-19 አገግመዋል ፤ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 919 ደርሰዋል።
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው 1,887 የላብራቶሪ ምርመራ 218 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 2,180 ደርሰዋል።
በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት ተጨማሪ 87 ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና ከኮቪድ-19 አገግመዋል ፤ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 919 ደርሰዋል።
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 22,101 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1,386 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 32,722 ደርሷል።

-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
ሩሲያ ላለፉት ወራት ሙከራ ስታደርግበት የነበረው ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፍቃድ መስጠቷን ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ካሳወቁ በኋላ በርካቶች ክትባቱ ላይ ጥያቄ አንስተዋል። ስለ ክትባቱ ሐሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ቀልድ አዘል አስተያየቶች እየሰነዘሩ ነው። ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ብዙዎች ከተጋሯቸው ሐሳቦች ጥቂቱን ተመልክተናል።
https://bbc.in/319ulD5

https://bbc.in/319ulD5

-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
Re: Coronavirus International updates
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 21 ሺህ 326 የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 1 ሺህ 336 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
https://mereja.com/amharic/v2/328399

https://mereja.com/amharic/v2/328399
