Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40275
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 11 Jul 2020, 01:43
ክስ አንድ፣ አንድ ፖሊስ በመግደል፣ በማስገደል ወይም በግድያ ተባባሪ መሆን፣
ክስ ሁለት፣ ብሄረ ሰቦችን በማጋጨት፣ ማለትም የዘር ማጥፋት በመቆስቆስ፣ በህዝቦች መካከል አምጽና እልቂት መቆስቆስ፣
ክስ ሶስት፣ የመንግስት ባለስልጣናትን ለማስገደል መሞከር (በፒፒ ጽህፈት ቤት)
ክስ አራት ፣ የሃጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን ወደ ወላጆቹ እንዳይሄ (ማለትም የሰው አስከሬን በሃይል መቀማት?)
የሚሉ ሲሆኑ የዛሬ አመት ስላስፈጃቸው 86 ንጹህን ጉዳይ ገና መነሳት ያለበት ነው ።
Last edited by
Horus on 11 Jul 2020, 02:43, edited 1 time in total.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40275
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 11 Jul 2020, 02:26
የሃጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን የጃዋር የግል ንብረት ነው ያለ ማነው?
ጃዋር በምን ሎጂክ ነው የሃጫሉን ሰውነት ከሚስቱ፣ ካባቱ ከናቱ ከንድድሞቹ የመቀማት መብትና ሃይል የሚኖረው?
እንደዚህ ያሉ ተራ ወንጀለኞችን ማሰርና መቅጣት የሚችል ሕግ ከሌለ ኦሮሞ በውነትም አገር መምራት አይችልም ማለት ነው።
ጃዋር የሬሳ ሌባ አረመኔ ነው !!!
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40275
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 11 Jul 2020, 02:44
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40275
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 11 Jul 2020, 03:13
Jawar is already a jail bird !!
-
Tiago
- Member
- Posts: 2961
- Joined: 30 Jul 2018, 02:09
Post
by Tiago » 11 Jul 2020, 04:54
Why has PM Abiy found it quick and easy to put Yilikal Getnet and Eskinder Nega behind bar but not obsa abdisa (queero leader) ???
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40275
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 11 Jul 2020, 13:30
ያኔ ይህ ኦብሳ ታስሮ ነበር፣ ይፈታ አይፈታ አላቅም?