Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40275
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በጃዋር ላይ የቀረቡት 4 የወንጀል ክሶች

Post by Horus » 11 Jul 2020, 01:43

ክስ አንድ፣ አንድ ፖሊስ በመግደል፣ በማስገደል ወይም በግድያ ተባባሪ መሆን፣

ክስ ሁለት፣ ብሄረ ሰቦችን በማጋጨት፣ ማለትም የዘር ማጥፋት በመቆስቆስ፣ በህዝቦች መካከል አምጽና እልቂት መቆስቆስ፣

ክስ ሶስት፣ የመንግስት ባለስልጣናትን ለማስገደል መሞከር (በፒፒ ጽህፈት ቤት)

ክስ አራት ፣ የሃጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን ወደ ወላጆቹ እንዳይሄ (ማለትም የሰው አስከሬን በሃይል መቀማት?)

የሚሉ ሲሆኑ የዛሬ አመት ስላስፈጃቸው 86 ንጹህን ጉዳይ ገና መነሳት ያለበት ነው ።

Last edited by Horus on 11 Jul 2020, 02:43, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 40275
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በጃዋር ላይ የቀረቡት 4 ክሶች

Post by Horus » 11 Jul 2020, 02:26

የሃጫሉ ሁንዴሳ አስከሬን የጃዋር የግል ንብረት ነው ያለ ማነው?

ጃዋር በምን ሎጂክ ነው የሃጫሉን ሰውነት ከሚስቱ፣ ካባቱ ከናቱ ከንድድሞቹ የመቀማት መብትና ሃይል የሚኖረው?

እንደዚህ ያሉ ተራ ወንጀለኞችን ማሰርና መቅጣት የሚችል ሕግ ከሌለ ኦሮሞ በውነትም አገር መምራት አይችልም ማለት ነው።

ጃዋር የሬሳ ሌባ አረመኔ ነው !!!


Horus
Senior Member+
Posts: 40275
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በጃዋር ላይ የቀረቡት 4 የወንጀል ክሶች

Post by Horus » 11 Jul 2020, 03:13

Jawar is already a jail bird !!

Tiago
Member
Posts: 2961
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: በጃዋር ላይ የቀረቡት 4 የወንጀል ክሶች

Post by Tiago » 11 Jul 2020, 04:54

Why has PM Abiy found it quick and easy to put Yilikal Getnet and Eskinder Nega behind bar but not obsa abdisa (queero leader) ???

Horus
Senior Member+
Posts: 40275
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በጃዋር ላይ የቀረቡት 4 የወንጀል ክሶች

Post by Horus » 11 Jul 2020, 13:30

ያኔ ይህ ኦብሳ ታስሮ ነበር፣ ይፈታ አይፈታ አላቅም?

Post Reply