Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8598
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ጋሎች በባቱ (ዝዋይ) ያወደሙት የቫሊ ላንድ ሆቴል ከመውደሙና ከመቃጠሉ በፊት ይህን ይመስል ነበር!!

Post by Wedi » 10 Jul 2020, 17:37

ጋሎች በባቱ (ዝዋይ) ያወደሙት የቫሊ ላንድ ሆቴል ከመውደሙና ከመቃጠሉ በፊት ይህን ይመስል ነበር!!


Please wait, video is loading...

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ጋሎች በባቱ (ዝዋይ) ያወደሙት የቫሊ ላንድ ሆቴል ከመውደሙና ከመቃጠሉ በፊት ይህን ይመስል ነበር!!

Post by Ethoash » 10 Jul 2020, 18:12

Wedi wrote:
10 Jul 2020, 17:37
ጋሎች በባቱ (ዝዋይ) ያወደሙት የቫሊ ላንድ ሆቴል ከመውደሙና ከመቃጠሉ በፊት ይህን ይመስል ነበር!!


አንተ ሰውዬ ስንት ግዜ ነው የምመክርህ ። አቶ ሰለሞን ማሞ ፴ ዓመት ንብረት ሊያፈሩ ሲጥሩ አፋን ኦሮምኛ ለመማር ምን ያህል ጥረት አረጉ። ኦሮምኛ ቢችሉ ኖሮ ንብረታቸው በተረፈላቸው ነበር።

ሁለተኛ ይህንን ያህል ንብረት የድህነት ውቅያኖስ ሲገነቡ አንድ ቀን እንደሚቃጠልባቸው አያውቁም ነበር ። ሌላው ቢቀር በቅናተኞች ስለዚህ ዘዴው ቀላል ነበር እኮ ስኩሪቲ ካሜራ በአንድ ሺህ ዶላር ገዝተው ቢሆን ኖሮ ሰው እንኩዋን ሳይደውልላቸው ንብረታቸውን ባሉበት ቦታ ሆነው መቆጣጠር ይችሉ ነበር ። ነብረታቸውንም ባተረፉ ነበር።

ሶስተኛ የጭስ እና የእሳት መጦቆሚያ መስሪያዎች በኢትዬዽያኖች የተስሩ አሉ ። ካስፈለገም ከውጭ እስመጥቶ መግጠም ማንን ገደለ። የሁቴሉን ሶፋን አልጋ ከዱባይ ካስመጡ ሲኩሪቲ ካሜሪና የጭስ መጦቆሚያ ከዱባይ ቢያስመጣ ማንን ይገድል ነበር።

ዛሬ ማን ሁቴሉን አቃጠለ ሳይሆን የቃጠሉትን ቪድዬ እያየን ። የወንጀለኛ አባሮ መያዝ ዘመቻ ነበር የሚደረገው ፤ ግን አሁን ልክ እንደ ጎስት ያደረገው ሳይታወቅ በአንዱ ጎሳ ተሳቦ ነገሩ እልባት ሳይደረግለት ይቀራል ። በሚቀጥለውም አመት ያንዱ ሚስኪን አብታም ንብረት እንዲሁ ይቃጠላላ። ስኪሪቲ ቪድዬ እስካላስገቡ ድረስ። ደህና ስንብት።

Post Reply