WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ግአዝ ካብ ትግረ *በኒ ዓምር* ናይ አርትራ አዮ መጺኡ ደሓር ናብ ኢትዮጵያን ደቡብ የመንን ተዘርጊሑ።
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ታሪክ፣
ሌላው ጥያቄዬ፤ አመር ወይም አሚር የሚለው ቃል የተያያዘው ከጸሃይ ጋር ነው ወይስ ከጨርቃ ጋር? አመሰግናለሁ።
ሌላው ጥያቄዬ፤ አመር ወይም አሚር የሚለው ቃል የተያያዘው ከጸሃይ ጋር ነው ወይስ ከጨርቃ ጋር? አመሰግናለሁ።
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ትግረ አርትራ not tigray of ethiopia *ትግርዪት* tigrayit of Eritrea r mostly muslims & speak z language of TIGRAYIT very close 2 GEEZ 4 Example.
A. z number 1 in GEEZ Is = Hate & In tigrayit is: ሓቲ
B- z number 2 in Geez is = Kilee & in tigrayit is: ክልአ
Do u still want me 2 continue???
BTW: These r z real TIGRE OF ERITREA

Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ታሪክ፤
ጨመር አድርግበት፤ ለምሳሌ፤
አንድ (አማራኛ)፤ አሃድ (ግዕዝ)፤ ሃት/ሃተ (?)፤ ሓቲ (ትግራይት) ፤ አት/ሃት (ጉራጌ)
ሁለት (አማራኛ) ፤ ክልኤት (ግ ዕዝ)፤ ክለኤ (?)፤ ክልአ (ትራይት)፤ ኪት/ክሊት (ጉራጌ)
ስለዚህ እነዚህ ሁሉም አንድ ግንድ ነው ያላቸው ፤ እስቲ ሌሎች ቃላት ጻፍ !!
ለምሳሌ
አባት
ልጅ
እናት
አያት
ቤት
እሳት
ጸሃይ
አልጋ
ወዘተ
ኬር
ጨመር አድርግበት፤ ለምሳሌ፤
አንድ (አማራኛ)፤ አሃድ (ግዕዝ)፤ ሃት/ሃተ (?)፤ ሓቲ (ትግራይት) ፤ አት/ሃት (ጉራጌ)
ሁለት (አማራኛ) ፤ ክልኤት (ግ ዕዝ)፤ ክለኤ (?)፤ ክልአ (ትራይት)፤ ኪት/ክሊት (ጉራጌ)
ስለዚህ እነዚህ ሁሉም አንድ ግንድ ነው ያላቸው ፤ እስቲ ሌሎች ቃላት ጻፍ !!
ለምሳሌ
አባት
ልጅ
እናት
አያት
ቤት
እሳት
ጸሃይ
አልጋ
ወዘተ
ኬር
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
==========================================================================================
አባት = ኣቡየ
ልጅ= ሕቸ፣ ኣጅኒት
እናት= ኡምየ፣ ዩማ
እሳት= አሳት
ጸሃይ = ጨሓይ
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ታሪክ፣
ስለዚህ በኒ አመር በጣም ወደዚህ ቀረብ ያሉ የሴም ዘር እንጂ እጅግ የድሮ ግንድ የማይሆኑት የሚመስለኝ እንዲ ነው ።
አባት = ኣቡየ (አቢ፣ አብ፣ አባት፣ አቡዬ፣ ሁሉም አንድ ግንድ ነው ያላቸው ። ተመሳሳይ ናቸው። በጉራጌ አባት 'አቢ' ይባላል።
ልጅ= ሕቸ፣ ኣጅኒት (ልጅ ማለት በበኒ አመር፣ በኒ (ባኒ፣ ባይ)ማለት ነው ። በጉራጌ ልጅ ባይ (ባን) ይባላል። ይህ በጣም የቅርብ ሴሚቲክ ቃል ነው። ሕቸ (ልጅ/ልች) ለሚለው ነው የሚቀርበው ። ልጅ (ሕቸ የሚለው ልድ፣ ወልድ፣ ልደት) ለሚለው ይቀርባል ። ይህ በክክል ግዕዝ ነው ። በጉራጌ ተወላጅ፣ ትውልድ፣ ወልዴ ሲባል አርዴ አርደት ይባላል። ይህ የድሮ አልዴ፣ ወልዴ ማለት ነው። ግን ባኒ ወይም በኒ (ስሩ የተለየ ነው)።
እናት= ኡምየ፣ ዩማ (ይህም እማ፣ ኧሚት፣ እማት፣ እናት፣) ሁሉም አንድ ናቸው። ጉራጌ ኧሚት፣ እማት ይላል ።
እሳት= አሳት
ጸሃይ = ጨሓይ (ጉራጌ ጨበር፣ ኢምር፣ ጀምበር፣) ይላል።
ለዚህ ነው ስለ በኒ አመር የጠየቅሁህ ! በኒ አመር ማለት የብርሃን ልጆች፣ የጸሃይ ወልዶች ወይም ማናልባት ድሮ የጸሃይ አምላኪዎች ማለት ነው። ይህ የቃሉ ቀጥታ ትርጉም ነው ። አንተ ስለህዝቡ ባህል ነገረኝ !!!
ኬር !!!
ስለዚህ በኒ አመር በጣም ወደዚህ ቀረብ ያሉ የሴም ዘር እንጂ እጅግ የድሮ ግንድ የማይሆኑት የሚመስለኝ እንዲ ነው ።
አባት = ኣቡየ (አቢ፣ አብ፣ አባት፣ አቡዬ፣ ሁሉም አንድ ግንድ ነው ያላቸው ። ተመሳሳይ ናቸው። በጉራጌ አባት 'አቢ' ይባላል።
ልጅ= ሕቸ፣ ኣጅኒት (ልጅ ማለት በበኒ አመር፣ በኒ (ባኒ፣ ባይ)ማለት ነው ። በጉራጌ ልጅ ባይ (ባን) ይባላል። ይህ በጣም የቅርብ ሴሚቲክ ቃል ነው። ሕቸ (ልጅ/ልች) ለሚለው ነው የሚቀርበው ። ልጅ (ሕቸ የሚለው ልድ፣ ወልድ፣ ልደት) ለሚለው ይቀርባል ። ይህ በክክል ግዕዝ ነው ። በጉራጌ ተወላጅ፣ ትውልድ፣ ወልዴ ሲባል አርዴ አርደት ይባላል። ይህ የድሮ አልዴ፣ ወልዴ ማለት ነው። ግን ባኒ ወይም በኒ (ስሩ የተለየ ነው)።
እናት= ኡምየ፣ ዩማ (ይህም እማ፣ ኧሚት፣ እማት፣ እናት፣) ሁሉም አንድ ናቸው። ጉራጌ ኧሚት፣ እማት ይላል ።
እሳት= አሳት
ጸሃይ = ጨሓይ (ጉራጌ ጨበር፣ ኢምር፣ ጀምበር፣) ይላል።
ለዚህ ነው ስለ በኒ አመር የጠየቅሁህ ! በኒ አመር ማለት የብርሃን ልጆች፣ የጸሃይ ወልዶች ወይም ማናልባት ድሮ የጸሃይ አምላኪዎች ማለት ነው። ይህ የቃሉ ቀጥታ ትርጉም ነው ። አንተ ስለህዝቡ ባህል ነገረኝ !!!
ኬር !!!
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Wajo Horus,
አመር ም ይሁን አሚር የኣረብኛ ቃል ነው። አሚር ማለት ንጉስ/ልዑል ማለት ሲሆን፣ አምር ማለት ደግሞ ትእዛዝ ማለት ነው በኣማርኛ። ከፀሐይም ይሁን ከጨረቃ ጋር የሚያገናኘው የለም።
ነገር ግን ፣ቀመር ካልን ጨረቃ የሚለውን ቃል ይሰጠናል። ኣሁንም ነገር ግን፣ በግብፃውያን አረብኝ/ dialect፣ ግብፆች ፊደል ቀ pronounce የሚያደርጉዋት አ ብለው ነው።
ለምሳሌ (ደቂቃ = ደኢአ) ( ቃል ኣል)፣ (ቀልብ አልብ) ስለዚህ ቀመር ን pronounce ሲያደርጉ አመር ስለሚሉት በቀጥታ ጨረቃ ጋር ይገናኛል። ያም በግብጣውያን dialect ነው እንጂ በትክክለኛው አረብኛ ጨረቃ ቀመር ሲሆን ፀሃይ ግን ሸምስ ነው የሚሉት። በመጨረሻም በኒ አመር አይባልም፣ ትክክለኛው አባባል በኒ ዓምር ነው።
ይህንን ካልን ዘንዳ ኬር የሚለውን ቃል ደግሞ ኼር ብለህ pronounce ለማድረግ ብትሞክር መልካም ነው። ምክኒያቱም ትክክለኛው sound ኼር ስለሆነ።
ኼር!
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ኢፒዲአራኤ
አንተ መሃይም አንተን ለምን እንደ ምሰድብህ ልንገርህ! አንተ አንድ ቁንጽል በንዴት የተነፋ ባዶ ቅል ጎሎጎታ ይዘህ ሰውን ትደፍራለህ ። ነገስታትና ገዝዎች ለስልጣናቸው ምልክትነት ሲሉ ራሳቸውን አሙነ ራህ (ጸሃይ)፣ ጸሃዩ ንጉስ፣ ዐሚር ኡመር ካን፣ ሱልጣን አሊ ሚራህ (አንተ ደደብ ሱል ማለት ጸሃይ ማለት) ፣ ወዘተ ወዘተ ለምን ከአንጎል እኮዮችህ ጋር ጫት አትቅምም? ! ደደብ !!!
አንተ መሃይም አንተን ለምን እንደ ምሰድብህ ልንገርህ! አንተ አንድ ቁንጽል በንዴት የተነፋ ባዶ ቅል ጎሎጎታ ይዘህ ሰውን ትደፍራለህ ። ነገስታትና ገዝዎች ለስልጣናቸው ምልክትነት ሲሉ ራሳቸውን አሙነ ራህ (ጸሃይ)፣ ጸሃዩ ንጉስ፣ ዐሚር ኡመር ካን፣ ሱልጣን አሊ ሚራህ (አንተ ደደብ ሱል ማለት ጸሃይ ማለት) ፣ ወዘተ ወዘተ ለምን ከአንጎል እኮዮችህ ጋር ጫት አትቅምም? ! ደደብ !!!
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ዋጆ ሖረስ
ያው እንደ ልማድህ የቆጥ የባጡን መቀባጠር ጀመርክ። ለነገሩ እውነትሕን ነው፣ ዝም ብዬ ከማንም የዞረበት ሸፋፋ፣ ፈንዳዳ ወከርቼ ጋር ጊዜዬን ማባከኔ ኃጢያት ነው።Adios!
ያው እንደ ልማድህ የቆጥ የባጡን መቀባጠር ጀመርክ። ለነገሩ እውነትሕን ነው፣ ዝም ብዬ ከማንም የዞረበት ሸፋፋ፣ ፈንዳዳ ወከርቼ ጋር ጊዜዬን ማባከኔ ኃጢያት ነው።Adios!
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Horus,
Tigrait is almost identical to Geez. It is the closest language to Geez. When it comes to words, almost every word is identical.
http://awate.com/abyssinia-al-habasha-o ... -language/
Tigrait is almost identical to Geez. It is the closest language to Geez. When it comes to words, almost every word is identical.
http://awate.com/abyssinia-al-habasha-o ... -language/
Broklman determines Tigrait to be the language that kept most of the Geez characteristics from among the other two languages, (Tigrinya and Amharic). He says, that dialect that has kept the old characteristics is spoken in the North, in the Italian colony of Eritrea, as well as in the Dahlak archipelago and is called locally Tigre. (21)
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
ትክክል ብለሃል። በማያውቁት ነገር የማይለፋደዱ ይከበራሉ ።
ይህን የገና ዘፈን ስማ ። ገና ለብርሃን መወለድ የከበር ስለሆነ .
ጉራጌ በጸሃይ ብርሃን (ጨበር)፣ በጨረቃ ብርሃን (ደራቃ) እና በኮከብ በርሃን (ኢምር) ልዩነት ፈጥሮ የሚዘፍን ሰው ነው ።
እግዚአብ ሄር ማለትና እዝጌር፣ እዝ ኬር በማለት መካከል ያለውን አንድነት ማየት የምይችል አንጎል ይዘህ አደባባይ አትውጣ ። ወሎ ሄር ይላል ። ጉራጌ ኬር ይላል። ግ ን ሁለቱ አንድ ይዘት የላቸው ሄር የወሎ ኮስሞልጂ አይደለም። ኬር የጉራጌ ሙሉ ኮስሞሎጂ ነው። ኬር ከሚለው የበለጠ ሌላ ጽንስ የለም ። እግዚአብኬር ማለት ይገባሃል?!!!
ስለዚህ ትንሽ ስለ ሊንጉስቲክስ ሃ ሁ ሳትል መዛልፍ አቁም።
መር ማለት መስመር ማለት ነው ። መራ አማርኛ ነው። ሚራ ማለት ቢራ (አሊ ቢራ ን ታቀዋለህ) ማለት ነው መሪ፣ ብርሃን ማለት ነው። ማራ በጉራጌ መስመር ማለት ነው። ብርሃን ማለት መሪ መስመር ማለት ነው ። ስለ ቋንቋ፣ ስለ ሚታፎር፣ ስለ ሲምቦሊስም ሃ ሁ ሳትል አፍ አትካፈት !! ኬር !!!
ይህን የገና ዘፈን ስማ ። ገና ለብርሃን መወለድ የከበር ስለሆነ .
ጉራጌ በጸሃይ ብርሃን (ጨበር)፣ በጨረቃ ብርሃን (ደራቃ) እና በኮከብ በርሃን (ኢምር) ልዩነት ፈጥሮ የሚዘፍን ሰው ነው ።
እግዚአብ ሄር ማለትና እዝጌር፣ እዝ ኬር በማለት መካከል ያለውን አንድነት ማየት የምይችል አንጎል ይዘህ አደባባይ አትውጣ ። ወሎ ሄር ይላል ። ጉራጌ ኬር ይላል። ግ ን ሁለቱ አንድ ይዘት የላቸው ሄር የወሎ ኮስሞልጂ አይደለም። ኬር የጉራጌ ሙሉ ኮስሞሎጂ ነው። ኬር ከሚለው የበለጠ ሌላ ጽንስ የለም ። እግዚአብኬር ማለት ይገባሃል?!!!
ስለዚህ ትንሽ ስለ ሊንጉስቲክስ ሃ ሁ ሳትል መዛልፍ አቁም።
መር ማለት መስመር ማለት ነው ። መራ አማርኛ ነው። ሚራ ማለት ቢራ (አሊ ቢራ ን ታቀዋለህ) ማለት ነው መሪ፣ ብርሃን ማለት ነው። ማራ በጉራጌ መስመር ማለት ነው። ብርሃን ማለት መሪ መስመር ማለት ነው ። ስለ ቋንቋ፣ ስለ ሚታፎር፣ ስለ ሲምቦሊስም ሃ ሁ ሳትል አፍ አትካፈት !! ኬር !!!
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Horus,
Thanks brother. Beautiful song.
Thanks brother. Beautiful song.
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Tarikom,tarik wrote: ↑12 Jun 2020, 00:43ትግረ አርትራ not tigray of ethiopia *ትግርዪት* tigrayit of Eritrea r mostly muslims & speak z language of TIGRAYIT very close 2 GEEZ 4 Example.
A. z number 1 in GEEZ Is = Hate & In tigrayit is: ሓቲ
B- z number 2 in Geez is = Kilee & in tigrayit is: ክልአ
Do u still want me 2 continue???
BTW: These r z real TIGRE OF ERITREA
![]()
If this young brother of mine wedi beni-Amr who is on the image which you.posted is alive, he should by now be in his 60s assuming that he made it and your torserawit father didn't murder him when he was torching villager's huts and massacring them just b/c they said we are eritreans.
Ethios applied the poster of my brother to propagate even during the reign of sillassie in the beginning of the 70s. Hey! One of the ethio airlines adv was:
13 months of sunshine... visit ethiopia and my brother was used as a poster kid.
Finally,
Beni A'mr means children of A'mr. They are a sub clan of beja same as yours truly who belongs to the beit-muAllim clan. Some trace their ancestors to A'mr who happens to be their great...great...grand-father but at the end they all agree that they belong to beja.
Last edited by kerenite on 12 Jun 2020, 13:56, edited 1 time in total.
-
sebdoyeley
- Member+
- Posts: 5507
- Joined: 14 Feb 2020, 04:27
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
from being born from BeinAmer to Mekele prostitution kerenity, how fast do you develop? can you enlight us what make you to bend for agame if what you say is true you are not from the agame qomal clan? to think you are benefiting from your $hrmutna is insult there are more than enough Gahabu agame in mekele to import From keren.
kerenite wrote: ↑12 Jun 2020, 13:44Tarikom,tarik wrote: ↑12 Jun 2020, 00:43ትግረ አርትራ not tigray of ethiopia *ትግርዪት* tigrayit of Eritrea r mostly muslims & speak z language of TIGRAYIT very close 2 GEEZ 4 Example.
A. z number 1 in GEEZ Is = Hate & In tigrayit is: ሓቲ
B- z number 2 in Geez is = Kilee & in tigrayit is: ክልአ
Do u still want me 2 continue???
BTW: These r z real TIGRE OF ERITREA
![]()
If this young brother of mine wedi beni-Amr who is on the image which you.posted is alive, he should by now be in his 60s assuming that he made it and your torserawit father didn't murder him when he was torching villager's huts and massacring them just b/c they said we are eritreans.
Ethios applied the poster of my brother to propagate even during the reign of sillassie in the beginning of the 70s. Hey! One of the ethio airlines adv was:
13 months of sunshine... visit ethiopia and my brother was used as a poster kid.
Finally,
Beni A'mr means children of A'mr. They are a sub clan of beja same as yours truly who belongs to the beit-muAllim clan. Some trace their ancestors to A'mr who happens to be their great...great...grand-father but at the end they all agree that they belong to beja.
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Horus,
የጉራጌ ማህበረሰብ ዕዉቀትህ ጥልቅ ትምህርት ይሰጣል።
የሌላዉም ማህበረሰብ ዕዉቀት ቢጨመርበት የሁሉም ማህበረሰቦቻችን ዕዉቀት የበለጠ ጥልቅ ይሆናል ብዬ ኣስባለሁ።
ጸሃይ፣ ጨርቃ፣ እና ከዋክብት ከክርስትና ሃይማኖት መጀመር በፊት ጀምሮ ይታዩ የነበሩት ለጉራጌ ማህበረሰብ ብቻ ኣልነበረም። ሌሎችም ኣይተዉ ያስተዋሉት እና እስከዛሬ የሚገነዘቡት ኣላቸዉ።
ለምሳሌ የቦረና ማህበረሰብ ስለ ጸሃይ፣ ጨረቃ፣ እና ከዋክብት ያለዉ ግንዛቤ እና እዉቀት የማይናቅ ነዉ። ከክርስትና እና እስልምና ሃይማኖቶች በመልካዓ ምድር ርቆ ለረጅም ጊዜ የኖረ ስልሆነ የኮስሞሎጂ ዕዉቀቱ ከሌሎች ያነሰ ነዉ ማለት የሚቻል ኣይመስለኝም። የቦረና እና የግዕዝ ቋንቋዎች መዝገበ ቃላት ቢኖር ቋንቋዎቹ ምን ያህል የተቀራረቡ መሆኑን ያሳያል።
የቦረና ዘመን ኣቆጣጠር በጨረቃ ላይ የተመሰረተ ነዉ። ካልተሳሳትኩ ይህ ዘመን ኣቆጣጠር የኮከቦችን ምልከታ ኣካቶ የኣያናን ግንዛቤ ይጨምራል።
ከኮከቦች ዉስጥ በከልቸ እና ሶርሰ ተብለዉ የተሰየሙትን ኮከቦች መጥቀስ ይቻላል። ሶርሰ በእንግሊዘኛ ስይረስ የተባለዉ ነዉ ያሚል ግምት ኣለኝ። ስለሳይረስ ወይም ሶርሳ ብዙ ተብሏል። The Sirius Mystery የሚባል ኣንድ መጽሃፍ ታትሟል። The Sirius Mystery
ሙሴ ዞሮ መጣልህ።
የቦረና ማህበረሰብ ስለከዋክብት ካለዉ ግንዛቤ ዉስጥ ኣንድ ጊዜ ደበሳ ጉዮ የተባለ የቦረና ሰዉ የተናገረዉን ላክፍልህ፥ ነምን ህን ሶበ፣ ኡርጂን ህን ሶቡ። ትርጉሙም ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ማለት ነዉ።
እንደ እኔ ኣስተሳሰብ የተለያዩ ማህበረሰቦቻችን ጥልቅ የጠፈር ተፈጥሮኣዊ ሁኔታ ግንዛቤ እና እዉቀት የሚደጋገፉ እንጂ የሚሽቀዳደሙ ባይሆን የሁሉም እዉቀት የበለጠ ጥልቅ ይሆናል።
ይህ ቀና ኣስተሳሰብ ከሆነ ሊሳክ የሚችለዉ ኣንዱ የኣንዱን ማህበረሰብ ጥልቅ እዉቀት ስያስተምር ሌላዉም እንደዛዉ የሌላዉን ማስተማር ሲችል ነዉ። ወንድማችን ያበሎ የኣዉሮፓ እንላይተንመንት መባቻ (post enlightenment) መጥጥፍ ለቀቅሞ ከመለጣጠፍ የቦረና ማህበረሰብን ቅድመ ክርስትና (pre-Christian) ጥልቅ እውቀት ኣጥንቶ ብያስተምረን ይበልጣል።
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Haha..sebdoyeley wrote: ↑12 Jun 2020, 14:00from being born from BeinAmer to Mekele prostitution kerenity, how fast do you develop? can you enlight us what make you to bend for agame if what you say is true you are not from the agame qomal clan? to think you are benefiting from your $hrmutna is insult there are more than enough Gahabu agame in mekele to import From keren.![]()
![]()
![]()
![]()
![]()
kerenite wrote: ↑12 Jun 2020, 13:44Tarikom,tarik wrote: ↑12 Jun 2020, 00:43ትግረ አርትራ not tigray of ethiopia *ትግርዪት* tigrayit of Eritrea r mostly muslims & speak z language of TIGRAYIT very close 2 GEEZ 4 Example.
A. z number 1 in GEEZ Is = Hate & In tigrayit is: ሓቲ
B- z number 2 in Geez is = Kilee & in tigrayit is: ክልአ
Do u still want me 2 continue???
BTW: These r z real TIGRE OF ERITREA
![]()
If this young brother of mine wedi beni-Amr who is on the image which you.posted is alive, he should by now be in his 60s assuming that he made it and your torserawit father didn't murder him when he was torching villager's huts and massacring them just b/c they said we are eritreans.
Ethios applied the poster of my brother to propagate even during the reign of sillassie in the beginning of the 70s. Hey! One of the ethio airlines adv was:
13 months of sunshine... visit ethiopia and my brother was used as a poster kid.
Finally,
Beni A'mr means children of A'mr. They are a sub clan of beja same as yours truly who belongs to the beit-muAllim clan. Some trace their ancestors to A'mr who happens to be their great...great...grand-father but at the end they all agree that they belong to beja.
Among them of course are your mother and your sisters ya-lekhbat ugum.
You are angry? Moosh? Albeit I detest higdef but I cheer and salute higdef here for cleaning up eritrea from scums such as you ugums in 1998.
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Naga Tuma,Naga Tuma wrote: ↑12 Jun 2020, 14:05Horus,
የጉራጌ ማህበረሰብ ዕዉቀትህ ጥልቅ ትምህርት ይሰጣል።
የሌላዉም ማህበረሰብ ዕዉቀት ቢጨመርበት የሁሉም ማህበረሰቦቻችን ዕዉቀት የበለጠ ጥልቅ ይሆናል ብዬ ኣስባለሁ።
ጸሃይ፣ ጨርቃ፣ እና ከዋክብት ከክርስትና ሃይማኖት መጀመር በፊት ጀምሮ ይታዩ የነበሩት ለጉራጌ ማህበረሰብ ብቻ ኣልነበረም። ሌሎችም ኣይተዉ ያስተዋሉት እና እስከዛሬ የሚገነዘቡት ኣላቸዉ።
ለምሳሌ የቦረና ማህበረሰብ ስለ ጸሃይ፣ ጨረቃ፣ እና ከዋክብት ያለዉ ግንዛቤ እና እዉቀት የማይናቅ ነዉ። ከክርስትና እና እስልምና ሃይማኖቶች በመልካዓ ምድር ርቆ ለረጅም ጊዜ የኖረ ስልሆነ የኮስሞሎጂ ዕዉቀቱ ከሌሎች ያነሰ ነዉ ማለት የሚቻል ኣይመስለኝም። የቦረና እና የግዕዝ ቋንቋዎች መዝገበ ቃላት ቢኖር ቋንቋዎቹ ምን ያህል የተቀራረቡ መሆኑን ያሳያል።
የቦረና ዘመን ኣቆጣጠር በጨረቃ ላይ የተመሰረተ ነዉ። ካልተሳሳትኩ ይህ ዘመን ኣቆጣጠር የኮከቦችን ምልከታ ኣካቶ የኣያናን ግንዛቤ ይጨምራል።
ከኮከቦች ዉስጥ በከልቸ እና ሶርሰ ተብለዉ የተሰየሙትን ኮከቦች መጥቀስ ይቻላል። ሶርሰ በእንግሊዘኛ ስይረስ የተባለዉ ነዉ ያሚል ግምት ኣለኝ። ስለሳይረስ ወይም ሶርሳ ብዙ ተብሏል። The Sirius Mystery የሚባል ኣንድ መጽሃፍ ታትሟል። The Sirius Mystery
ሙሴ ዞሮ መጣልህ።
የቦረና ማህበረሰብ ስለከዋክብት ካለዉ ግንዛቤ ዉስጥ ኣንድ ጊዜ ደበሳ ጉዮ የተባለ የቦረና ሰዉ የተናገረዉን ላክፍልህ፥ ነምን ህን ሶበ፣ ኡርጂን ህን ሶቡ። ትርጉሙም ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ማለት ነዉ።
እንደ እኔ ኣስተሳሰብ የተለያዩ ማህበረሰቦቻችን ጥልቅ የጠፈር ተፈጥሮኣዊ ሁኔታ ግንዛቤ እና እዉቀት የሚደጋገፉ እንጂ የሚሽቀዳደሙ ባይሆን የሁሉም እዉቀት የበለጠ ጥልቅ ይሆናል።
ይህ ቀና ኣስተሳሰብ ከሆነ ሊሳክ የሚችለዉ ኣንዱ የኣንዱን ማህበረሰብ ጥልቅ እዉቀት ስያስተምር ሌላዉም እንደዛዉ የሌላዉን ማስተማር ሲችል ነዉ። ወንድማችን ያበሎ የኣዉሮፓ እንላይተንመንት መባቻ (post enlightenment) መጥጥፍ ለቀቅሞ ከመለጣጠፍ የቦረና ማህበረሰብን ቅድመ ክርስትና (pre-Christian) ጥልቅ እውቀት ኣጥንቶ ብያስተምረን ይበልጣል።
እኔ ባልከው ሁሉ ስለምስማማ የምጨምረው የለኝም ። ትላልቆቹ (የታወቁት) ስልጣኔዎች የግዜ መቁጠሪያ ከመስራታቸው በፊትኮ ሕዝቦች ሁሉ ግዜና ዘመን ሚለኩበት ዘዴና እውቀት ነበራቸው ። ለምሳሌ ‘ወር’ የሚለው ቃል ጨረቃ ማለት ነው ። የ30 ቀን አዙሪት የተከታተሉት በዚያ ነው ። ከዋክብት አንድ ቦታ ስለሚቆሙ የሰው ልጅ በመሬትና በባህር ላይ አቅጣጫ የፈጠረበት ዘዴ ነው ። የጸሃይ ብርሃንና ዙረት ምን ያልህ ከሰው ህልውናና እውቀት ጋር እንደ ተሳሰረ አንተው ታቀዋለህ ። አንድ ቀን በዚህ መንገድ የሚመራመር ትውልድ እንደ ሚወለድ እምነቴ ነው ። ኬር!
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
Guys,
The only modern day people who could be placed in Axum of 300 A.D. are the Bejas. Is it any wonder that Tigrait is the closest language to Geez, hence, Geez is the most likely language of the day.
The only modern day people who could be placed in Axum of 300 A.D. are the Bejas. Is it any wonder that Tigrait is the closest language to Geez, hence, Geez is the most likely language of the day.
Re: WHERE DID GEEZ-ግአዝ COME FROM???!!!
BTW,
This beja man looks like one of my uncles in his younger days .


This beja man looks like one of my uncles in his younger days .
