ወጣት ፈጣሪ ዲዛይን ካሚልን አይቶ የማይደስት አቃቂር የሚያውጣ ወይ ኤርትራዊ መሆን አለበት ወይ ዲቃላ መሆን አለበት ወይ ደግሞ አቶ ህፃን (እርሱን ፀሐይ ብሌ የሚጠራው ) መሆን አለበት ። ቪዲዬወን አልጨረስኩትም እየሰስትኩት ነው እንደ እርጎ የምጋተው ።
ለሳንባ ማስተንፈሻው ደግሞ ቪድዬው ላይ አለ። ባይስራም እንኳን በዚህ አጭር ግዜ ለዚህ ለመስለ ናሙና መብቃቱ በጣም የሚያስመርቀው ልጅ ሆኖዋል። እንዳንዴ ያ እብድ ህፃን(ህፃን ማለትም ያሳፍረኛል እቧጭ ጭቃ ራስ) እንዴት ተሳነው ቪዲዬውን ሳንባው ሲስራ ማየት ። አዋ ፈረንጆች ከመጠን በላይ አውሳስበው ማምጣታቸው ዋጋ ለመጭመርና ማንም አስመስሎ እንዳይስራባቸው ነው እንጂ ብዙ ነገሮች ስራቸው በጣም ቀላልና ያልተውሳስቡ ናቸው ። በዚህ ላይ የኮምፒተር ፈጣሪን ልክ ኮምፒተሩን እንደፈጠረ ፭ጂ ካልደረግህ። በለን ብንደርቅ ምንም ነገር አይፈጠርም ። ዛሬ ቲቪ አራት መሀዘን ሳጥን እንደሚመስል ተረስቶዋል ። ሽንቃጣው ቲቪ ከመጣ በኋላ አራት መሀዘን ሳጥን ቲቪ መመርትም አቁሞዋል ግን ገና ቲቪ ሲጀመር ለምን ሸንቃጣ አልሆነም ብንል ገገማ ነን ማለት ነው ልክ እንደ አቶ ልጅ ። እኔ ከድሮም አውቄው አቶ ፀሐይ ነኝ ሲለን አቶ ልጅ ብዬ ስም ያወጣሁለት ነገረ ስራውን አይቼ ነው። እሲቲ ያንን ረዝም መልስ ስጥቼው ለምን ዘጋኝ መልስ ቢኖረው ። በፍፁም እቺ ገፅ ላይ አይደርሳትም ። ምድረ ገገማ ሽማግሌ ሁሉ። አቶ ልጅ እደሜውን የጨረስው ቋንቋና ታሪክ ሲያጠና ነው ለዛውም የነጮቹን ስለዚህ ይህ ብሎ የሚያሳየው ውጤት ስሌለለ ያለው አማራጭ እንብጦች ሲበቅሉ መጨፍጨፍ ነው። አቶ ልጅን ያልገባው ነገር ቢኖር በዚህ ልጅ ላይ ኢንቨስት ቢያረግ የትና የት ታሪክ በስራ ነበር ሁሉን ፈጠራው ከመቶ ሽህ ስራ ፈቶችን ስራ ማስገኘት የሚችል ነው።
አቶ ሆረር ። በዙ ግዜ ይህንን ልጅ ፕሮሞት ስታረገው ባይም ። ዝም ብዬ ነበር ጉራጌ ስለሆነ መስሎኝ ። እንዳልኩህ ጥሩ ነገር ካየሆ የአንተን ሞቲቪ ብቃወምም የመጣህውን ጥሩ ነገር ከቆሻሻው ውሀው ጋራ አውጥቼ አልደፋምና ዝም እላለሁኝ ። ግን አቶ ልጅ ምን እንደሚልህ ትሰማለህ ገንዘብ በልጁ ላይ ልትሰራበት ፈልገህ ነው ይልሀል ። ታድያ ምን ነወር አለበት ። ይህንን ያህል ፕሮሞት ካረግህው ካስተዋወቅኸው የስራህን ፍሬ ብታገኝ ምኑ ነው ጥፋቱ።
ልጁን ዲዛይን ካሚልን የማደንቀው በመፍጠሩ ብቻ አይደለም ሌሎቹን ሰዎች አስተባብሮ ፈጠራውን ተግባር ላይ ለማረግ በመጣሩ ነው። ደግሞም ፈጠራ ብቻ ዋጋ እንደሌለው ተረድቶ ። ፓተንቱን እስከውጭ አገር ድረስ ሄዶ ማስመዝገቡ የልጁን ብስለትና አራዳነት ያሳየል ።
ከገረመኝ ፈጠራው እንዴት በአጭር ግዜ ያለ እጅ ንኪኪ የእጅ መታጠቢያ መስራቱ ነው። በጣም አጃይብ የሚያስብል ስራ ነው። ፈሳሽ ሳሙና መጠቀሙ ደግሞ ከንኪኪ ነፃ ያረገዋል ። እንዱ በታጠበበት ሳሙና ሌላው ሳይታጠብ በንፅህና ሁሉም መታጠብ ይችላል። እንግዲህ እዚህ ላይ ፈሳሻ ሳሙናን አገር ቤት የሚስሩ የፈጠራ ባሌቤቶች አሉ እነሱን እፋልጎ ፈሳሽ ሳሙናውን ከነሱ መግዛት ከተቻለ ሙሉ በሙሉ አገራዊ የእጅ መታጠቢያ ማረግ ይቻላል። ሌላው የገረመኝ ደግሞ ያለኤሌትሪክ መስራቱ በእግር መረገጡ ነው። ብዙ የሚሻል ነገሮች ሊኖሩት ይችላል ያ ሁሉ ቀስ በቀስ ሊመጣ ይችላል። ግን ሁቴሎች ከዚህ ፈጠራ በኋላ በእጂ የሚዘጋ ቧንቧ መጠቀም ይቆማሉ ብዬ አምናለሁ።
ልጅ ዲዛይን ከሚል በነኔ ሚና በሚለው ቲቪ ወይም የክልሉ ቲቪ የመስለኛል ከፍተኛ ድል ነው። ለምን ቢባል ታዳሚዎቹን ብቻ ማየት ይቻላል ብርቅቄ የጉራጌ ሴቶች ማየቴ በጣም አስደስቶኛል ። እንደዚህ አይነቱ የፈጠራ ሰዎች የክልላቸው ቲቪ ጎልጉሎ ነው የሚያወጣቸውና ታላቅ ደስታ ተስምቶኛል አንዱ ጉራጌ ውይም ወንድም ብሎ የጠራው ፩ሺህ ዶላር የማይሞላ ገንዘብ ልኮለት የኤሌትሪክ የሚስራውን ባለ ሶስት እግር ቢስክሌት ለመጨረስ መብቃቱ ታላቅ ኩራት ነው። ለምን ቢባል ምንግዜ እዛ ተውልደው የደጉ ልጆች እርስነት ስሜት ስለሚስማቸው ከልባቸው ያግዙታል ይህ ደግሞ ታላቅ ቁምነገር ነው። አገሩን ከማወጥ ፖለቲካ ፓርቲ በመመስረት እንደዚህ ያሉትን ልጆች በመደገፍ ክልላቸውን የሚያሳድጉትን ግለስቦች ክፍ ከፍ ማረግና እውቅና መስጠት እንደ ጁሐር አይነቶችን ይቀንስልን ነበር።
ከዚህ ኤሌትሪክ ባለሶስት እግር ሳልወጣ ። የበጃጅ ዋጋ ስንት እንደሆነ ባላውቅም ከመቶ እምሳ ሺህ እስከ ሶስት መቶ ሺህ የሚፈጅ የመስለኛል ከዚይ በኋላ የበጃጁ ባለቤት በቀን መቶ ብር ቢያወጣ ለጋዝ በአመት ፫፭ ሺህ ብር ብቻ ለጋዝ የወጣል ታድያ ከከሚልን የኤሌትሪክ ሞተር ቢያስመጣ እና ፪፭ሺህ ብር ቢከፍል የጋዝ ወጭው አይቀንስም እንዴ።
ሌላው ደግሞ እኔ አስተያየት የምስጠው አንድን በጋዝ የምትሄድ በጃጅን ወድ ኤሌትሪክ በጃጅ ኮንቨርት ማረጉ በታም የተሻለ የመስለኛል ። ለምን ቢባል እነዚህ የበጃጅ ባለቤቶች ምን ያህል ነዳጅ ወድ እንደሆነ ስለሚረዱ ይህ ቴክኖለጂ ግልበጣ ከመጣላቸው በሙሉ ወድ ኤሌትሪክ በጃጅነት የቀየራሉ ብዬ አስባለሁ ። በጃጁም ሀይል እንዲኖረው የኤትሪክ ሞትሩን ጉልበት በጥፍ ጨምረን የሶላሩን ፓወር ደግሞ በእጥፍ አሳድገን ከ፹ ዋት ወድ ፩፷ ዋት ብንሳደገው የበጃጅ ተሳፋሪዎችም በደስታ ተሳፈረው በጃጁዋም ያለምንም ማቃሰት ተራራውን ቁልቁለቱን በመወረድ ግልጋሎት ተስጣለች።
እንግዲህ አስቡን ይህ ስራ በተግባር ላይ ቢውል ኢትዬዽያ ፫መቶ ሚሊዬን ነዳጃ የምታመጣውን አስቀረች ማለት ነው። ግን ይህ ሊሆን አይችልም የነዳጅ ሚኒስተር ግቦ ስለሚበላ ከነዳጅ ነጋዴዎች ጋር በተሀምርም ነዳጁን አያስቆምም። ለዚህም ዘዴው ድምፅ ሳይስሙ ከነዳጅ በጃጅ ወድ ኤሌትሪክ በጃጅ ግልበጣውን ተደብቆ ማረጉ ይምረጣል ።
እኔ ብዙ ኢትዬዽያኖች የኤሌትሪክ በጃጅ ስራን ስሊ ስምቻለሁ ። መኪንናም ወድ ኤሌትሪክ መኪና መቀየሩን ዘመቻ እራሱ ለመቶ ሺህ ውጣቶች የስራ እድል ይፈጥራል ። ታድያ ምን ያዛን ይህንን ከማረግ ።። ቀላሉ መልስ ገንዘብ ነው የያዘን ወጣት ዲዛይን ከሚል ፫ ሚሊዬን ብር እፈልጋለሁ ብሎዋል ታድያ የጉራጌ ዞን ሰዎች ፫ሺህ ዎቹ ብቻ አንድ ሺህ ብር እንቨስት ቢያረጉ እኮ ይህ ክምፓኒ ተመስረት ማለት ነው። እነዚህ እንቨስተሮች በአጭር ግዜ ገንዘባቸውን በመቶ እጅ ይሳድጉት ነበር ። እንዴ ከተጀመረ ማለቅያ የለው። አንዴ ሰዎች ውጤቱን ካዩ በመላ ኢትዬዽያን የኤሌትሪክ በጃጅን በመላክ ጉራጌ በእጥፍ በድርብ ታድግ ነበር ወድ ከተማማ መስደድ ይቀር ነበር።
ሆረር ስለእራሱዋን ችላ ለምትሄደው መኪና እኔም ግምት አለኝ። ታስታውስ እንደሆነ በልጅነታችን የባህርዛፍ ቀጠል መሀሉ ላይ ብስተን ስንሮጥ ቅጠሉዋ ትሸከረከር ነበር። ታድያ መኪናው ሲሄድ አንት እንዳልከው በንፋስ የሚሽከረከር ፋን ይኖረል ይህ ፋን ደግሞ ኤሌትሪክ ያመነጫል ባትሪውንም ይሞላ መኪናው በሄደ ቁጥር ባትሪው ይሞላል ማለት ነው። ልክ የባትሪ መሙያ ጫማ እንደስራው በሄደ ቁጥር ባትር ሀይል እንደሚያመነጭ መኪናው በሄድ ቁጥር ሀይል ያመነጫል ።
አሁንም ቢሆን አዳዲስ መኪናዎች ፍሬን በያዙ ቁጥር ኤሌትሪክ ያመነጫሉ በዚህም ጋዝ ቆጣቢ ይሆናል ። አይዲያው አለ ግን እኔ በደፈናው ይህ ነገር ይስራል ብዬ ለማመን ያቅተኛል በጣም ከኔ ጭቅላት በላይ ነው ። እስማየው በተግባር ተትርግሞ እስክማየው በጉጉት እጠብቃለሁ እንጂ ሌላ ምን እላለሁ። አንድ ሰው የዛሬ ፴ አመት በስልክ በቪድዬ እየተያየን እናወራልን ብለን አላምንም ነበር ታዲያ ይህ ምን አላት ። ያ ገገማው አቶ ፀሐይ እንደለመደው ይህ ቢሆን ኖሮ ለምን ትላልቆቹ የመኪና ካምፓኒ አይስሩትም ነበር ይለናል። ታድያ ለዚህ መልሱ ለምን ኤሌትሪክ መኪና አልስሩልንም እንደዚያ ከሆነ ። የመኪና ካምፓኒዎች በጋዝ የሚነዳ መኪና ብዙ ውጪ ስላለው አትራፊ ነው ግን የኤትሪክ መኪና ከስሩ አንዴ ከሽጥት በኋላ ምንም የሚያገኙት ጥቅም ስሌለሌ ለምን በለው ነው ጥቅማቸውን የሚያጡት ። አሁንም የለጋዝ ያለ ኤሌትሪክ መኪና መስራት አቅቶቸው አይደለም ግን ነዳጅ ማለት እኮ ከመኪናዋ ዋጋ በላይ የሚያውጣ ገንዘብ ሊቀርባቸው ይችላል ። እስቲ አስቡት በየሳምንቱ ፵ ብር ለጋዝ ካወጣቹ በወር ወደ መቶ ስልሳ ይመጣል በትንሽ ግዜ ውስጥ ከመኪናዋ በላይ ዋጋ ጋዝ አውጥቶ ቁጭ ነው የሚለው። ይህንን ሁሉ ነው አስቀራለሁ የሚለን ይህ ብላቴና።
ታድያ ለዚህ ልጅ ጎ ፈንድሚ እንደማቋቋም ስድቡን ምን አመጣው ። ለምንስ ብዙ ሰው በዚህ ልጅ ፈጥራ አልተደነቀም።
እንዳልኩት ወሬያችንን ትተን እንቨስትመት ትረስት አቋቅመን ይህንን ልጅ ብቻ አይደለም አንድ ሺህ በላይ የፈጠራ ባሌበቶች አሉ ሁሉንም መርዳት ይቻላል እኛ ገንዘብ በገንዘብ እንሆናለን ። የፖለቲካ ድርጅቶችንን ከመደገፍ እንዲህ አይነቱን ገድል ብንደግፍ ድካማችን ፍሬ አፍርቶ ለማየት ምንም ግዜ አይፈጅብንም ።
አንድ ድርጅት በመቶ ሺህ ብር የዛሬ ፳ ዓመት የተቋቋመ ዛሬ በቢሊዬን ነው የሚያወሩት ። ጥያቄዬ እዚህ ውጭ አገር የምንኖር በዚህ ፳ አመት ምን ስራን የከስረ ፓሪቲ ከመደገፍ በስተቀር። ያ ሁሉ ገንዘብ ለዚህ አይነቱ እንቪስትመት ቢውል የት እንደርስ ነበር። እሺ አገራችንን ነፃ ለማውጣት ልትሉ ትችላላቹ ግን አሁንም ለምን የፖለቲካ ድርጅት እንደአሽን ታፈላላቹሁ። ሌላው ቢቀር እንቪስትመትም ጎን ለጎን ቢራመድ እላለሁ። ደህና ስንብቱ
ማረምያ
በወረዳው መንገድ ትራንስፖርት በተቋቋመው የበጃጅ ማህበር አማካኝነት በቅናሽ ዋጋ የነዳጅ አቅርቦት እየቀረበላቸው እንደሚገኝ ተጠቁሟል ። በአሁኑ ስዓት ፪፭ ሊትር ቤንዚል በ፮፪፭ ብር የባጃጅ ማህበሩ እያቀረበላቸው መሆኑን ከትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ቡድን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ይህም በሊትር ፪፭ ዋጋ እየገዙ ይገኛሉ።
ይህ ማለት በቀን እስከ ፮፶ ብር የጠፋሉ ማለት ነው ለነዳጅ ይህን እንግዲህ በአመት አስቡት ፪፻ ሺህ በላይ ብር ውሃ በላው ማለት ነው ግን ሁለት መቶ ሺህ ብር ለነዳጅ ከማወጣት በሃያ አምስት ሺህ ብር ወደ ኤሌትሪክ በጃጅን መቀየር አይሻልም ወይ ። ኤሌትሪክ ኢትዬዽያ ውስጥ ይቆራረጣል እንዳንል ሶላር ፓወር አለውና ጥቅሙ የጎላ ነው ባይ ነኝ