-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: የካቲት 11 "ብሔራዊ የውርደት ቀን" የብሎ የሚከበርበት 7 ምክንያቶች!
ኧረ በአባ ዳኜው! ከወያኔ አህያ ጥጋብ ትችላለች። ማለዳ ማለዳ እንዴ ማለዳ ወፍ ስለ አቡነ አራጋዊ እያሉ መዘመራቸውን እረስተውት ቁጭ። አህያ እንኳን መልሳ የምትግጠውን ሳር ይኸን ያህል ፋንዳያዋን አትጥልበትም - ቦታ ሳትመረጥ ትቀራለች። ወያኔ ችግር እንጅ ጥጋብ አይችልም። ግን የተሰረቀ ገንዘብ ነው።