Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Masud » 23 Jan 2020, 14:01

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረው የሃሳብና የመስመር ልዩነት እየሰፋ መጥቶ አሁን ኢህአዴግ በያዘው መስመርና ከነበረው የግንባሩ አደረጃጀት ስርዓትና አሰራር ውጭ ጨርሶ እንዲፈርስ በማድረግ በይዘቱ አዲስ ፓርቲ እንዲመሰረት ተደርጓል፡፡ ህወሓት ይህ ህገ-ወጥና ፀረ-ዴሞክራሲ አካሄድ በተደጋጋሚ እንዲታረም፤ የሀገራችንን ህልውና አደጋ ውስጥ በገባበት ወቅት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ሊታዩ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ እንድናተኩር በፓርቲው ውስጥም ሆነ ለመላው የሃገራችን ህዝብ በተደጋጋሚ ስንገልፅ ቆይተናል፡፡

ይሁን እንጂ ይህንን ሊቀበል ወይም ሊሰማ ዝግጁ ያልሆነው አመራር ኢህአዴግን በፀረ- ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲፈርስ እና ህዝብ ያልመረጠው አዲስ ፓርቲ ስልጣን ይዞ እንዲቀጥል አድርጓል፡፡ ከዚህ በኋላ እንደ ድርጅት የነበረን ብቸኛው አማራጭ በጉዳዩ ላይ ህዝባችን በተወካዮቹ በኩል ተወያይቶ እንዲወስን፤ ይህንን ተከትሎም በመጀመሪያው አስቸኳይ ጉባኤያችን ላይ ሂደቱንና ሁኔታዎችን በዝርዝር እንዲወስን ማድረግ ነበር። በዚሁ መሰረት ከተፈጠረው አዲስ ፓርቲ ጋር እንደማንወሃድ መወሰኑ ይታወቃል፡፡

በፓርቲ ደረጃ በያዝነው መስመር እንለያይ እንጂ በህገ- መንግስታችን የተቀመጠውን የፌደራልና የክልል መንግስት ግዴታና መብት አክብረን እንደምንሄድ በግልፅ አስታውቀናል። በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያ ህዝብ ኢህአዴግን በያዘው ዓላማና ፕሮግራም እስከ ቀጣይ ምርጫ የሰጠውን ሃላፊነት በጥብቅ ሊከበር ይገባል። የኢትዮጵያ ህዝብ የኢህአዴግ ድርጅቶችን ነው የመረጠው። መንግስት እንዲመሰርቱም እንዲመሩም ስልጣን የተሰጣቸው እነዚህ ድርጅቶች ናቸው። ከዚህ ውጭ በማንአለብኝነት ህዝብ ያልመረጠው ሌላ አዲስ ድርጅት ስልጣን እንዲይዝም ሆነ አገር እንዲመራም ማድረግ የህዝቡን ስልጣን መቀማትና ህገ መንግስቱን መርገጥ ነው። ሀገር እንዲመራ በጋራ ለተሰጠን ሃላፊነት በተወሰኑ ሃይሎች ፍላጎት ህጋዊና ዴሞክራሲያዊ ያልሆኑ ውሳኔዎች ሊወሰኑና ሊተገበሩ አይገባም።

በአሁኑ ጊዜ የህወሓት አመራሮችና አባላት በመሆናቸው ብቻ ከፌዴራል መንግስትና ከአዲስ አበባ አስተዳደር የኃላፊነት ቦታዎች እንዲነሱ እየተደረገ ነው። ይህ ተግባር በፍፁም ተቀባይነት የለውም። በመሆኑም ይህ ሆነ ተብሎ እየተፈፀመ ያለው እና ከዚህ ቀደም የተፈፀመ መረን የለቀቀ ተግባር ሊታረም ይገባል። ካልሆነ ግን ይህንን ተከትሎ ለሚፈጠር ሁኔታ ሀላፊነት የሚወስደው ይህ ህገ-ወጥ ተግባር እየፈፀመ ያለው አካል መሆኑን ግልፅ ሊሆን ይገባል።


የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ
መቐለ
ጥር13/ 2012 ዓ/ም

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Revelations » 23 Jan 2020, 14:04

My condolences to you, Masud the TPLF dog! :cry: :cry: :cry:

Masud wrote:
23 Jan 2020, 14:01
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረው የሃሳብና የመስመር ልዩነት እየሰፋ መጥቶ አሁን ኢህአዴግ በያዘው መስመርና ከነበረው የግንባሩ አደረጃጀት ስርዓትና አሰራር ውጭ ጨርሶ እንዲፈርስ በማድረግ በይዘቱ አዲስ ፓርቲ እንዲመሰረት ተደርጓል፡፡ ህወሓት ይህ ህገ-ወጥና ፀረ-ዴሞክራሲ አካሄድ በተደጋጋሚ እንዲታረም፤ የሀገራችንን ህልውና አደጋ ውስጥ በገባበት ወቅት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ሊታዩ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ እንድናተኩር በፓርቲው ውስጥም ሆነ ለመላው የሃገራችን ህዝብ በተደጋጋሚ ስንገልፅ ቆይተናል፡፡

ይሁን እንጂ ይህንን ሊቀበል ወይም ሊሰማ ዝግጁ ያልሆነው አመራር ኢህአዴግን በፀረ- ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲፈርስ እና ህዝብ ያልመረጠው አዲስ ፓርቲ ስልጣን ይዞ እንዲቀጥል አድርጓል፡፡ ከዚህ በኋላ እንደ ድርጅት የነበረን ብቸኛው አማራጭ በጉዳዩ ላይ ህዝባችን በተወካዮቹ በኩል ተወያይቶ እንዲወስን፤ ይህንን ተከትሎም በመጀመሪያው አስቸኳይ ጉባኤያችን ላይ ሂደቱንና ሁኔታዎችን በዝርዝር እንዲወስን ማድረግ ነበር። በዚሁ መሰረት ከተፈጠረው አዲስ ፓርቲ ጋር እንደማንወሃድ መወሰኑ ይታወቃል፡፡

በፓርቲ ደረጃ በያዝነው መስመር እንለያይ እንጂ በህገ- መንግስታችን የተቀመጠውን የፌደራልና የክልል መንግስት ግዴታና መብት አክብረን እንደምንሄድ በግልፅ አስታውቀናል። በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያ ህዝብ ኢህአዴግን በያዘው ዓላማና ፕሮግራም እስከ ቀጣይ ምርጫ የሰጠውን ሃላፊነት በጥብቅ ሊከበር ይገባል። የኢትዮጵያ ህዝብ የኢህአዴግ ድርጅቶችን ነው የመረጠው። መንግስት እንዲመሰርቱም እንዲመሩም ስልጣን የተሰጣቸው እነዚህ ድርጅቶች ናቸው። ከዚህ ውጭ በማንአለብኝነት ህዝብ ያልመረጠው ሌላ አዲስ ድርጅት ስልጣን እንዲይዝም ሆነ አገር እንዲመራም ማድረግ የህዝቡን ስልጣን መቀማትና ህገ መንግስቱን መርገጥ ነው። ሀገር እንዲመራ በጋራ ለተሰጠን ሃላፊነት በተወሰኑ ሃይሎች ፍላጎት ህጋዊና ዴሞክራሲያዊ ያልሆኑ ውሳኔዎች ሊወሰኑና ሊተገበሩ አይገባም።

በአሁኑ ጊዜ የህወሓት አመራሮችና አባላት በመሆናቸው ብቻ ከፌዴራል መንግስትና ከአዲስ አበባ አስተዳደር የኃላፊነት ቦታዎች እንዲነሱ እየተደረገ ነው። ይህ ተግባር በፍፁም ተቀባይነት የለውም። በመሆኑም ይህ ሆነ ተብሎ እየተፈፀመ ያለው እና ከዚህ ቀደም የተፈፀመ መረን የለቀቀ ተግባር ሊታረም ይገባል። ካልሆነ ግን ይህንን ተከትሎ ለሚፈጠር ሁኔታ ሀላፊነት የሚወስደው ይህ ህገ-ወጥ ተግባር እየፈፀመ ያለው አካል መሆኑን ግልፅ ሊሆን ይገባል።


የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ
መቐለ
ጥር13/ 2012 ዓ/ም

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by AbebeB » 23 Jan 2020, 14:14

Masud wrote:
23 Jan 2020, 14:01
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረው የሃሳብና የመስመር ልዩነት እየሰፋ መጥቶ አሁን ኢህአዴግ በያዘው መስመርና ከነበረው የግንባሩ አደረጃጀት ስርዓትና አሰራር ውጭ ጨርሶ እንዲፈርስ በማድረግ በይዘቱ አዲስ ፓርቲ እንዲመሰረት ተደርጓል፡፡ ህወሓት ይህ ህገ-ወጥና ፀረ-ዴሞክራሲ አካሄድ በተደጋጋሚ እንዲታረም፤ የሀገራችንን ህልውና አደጋ ውስጥ በገባበት ወቅት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ሊታዩ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ እንድናተኩር በፓርቲው ውስጥም ሆነ ለመላው የሃገራችን ህዝብ በተደጋጋሚ ስንገልፅ ቆይተናል፡፡

ይሁን እንጂ ይህንን ሊቀበል ወይም ሊሰማ ዝግጁ ያልሆነው አመራር ኢህአዴግን በፀረ- ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲፈርስ እና ህዝብ ያልመረጠው አዲስ ፓርቲ ስልጣን ይዞ እንዲቀጥል አድርጓል፡፡ ከዚህ በኋላ እንደ ድርጅት የነበረን ብቸኛው አማራጭ በጉዳዩ ላይ ህዝባችን በተወካዮቹ በኩል ተወያይቶ እንዲወስን፤ ይህንን ተከትሎም በመጀመሪያው አስቸኳይ ጉባኤያችን ላይ ሂደቱንና ሁኔታዎችን በዝርዝር እንዲወስን ማድረግ ነበር። በዚሁ መሰረት ከተፈጠረው አዲስ ፓርቲ ጋር እንደማንወሃድ መወሰኑ ይታወቃል፡፡

በፓርቲ ደረጃ በያዝነው መስመር እንለያይ እንጂ በህገ- መንግስታችን የተቀመጠውን የፌደራልና የክልል መንግስት ግዴታና መብት አክብረን እንደምንሄድ በግልፅ አስታውቀናል። በተለይ ደግሞ የኢትዮጵያ ህዝብ ኢህአዴግን በያዘው ዓላማና ፕሮግራም እስከ ቀጣይ ምርጫ የሰጠውን ሃላፊነት በጥብቅ ሊከበር ይገባል። የኢትዮጵያ ህዝብ የኢህአዴግ ድርጅቶችን ነው የመረጠው። መንግስት እንዲመሰርቱም እንዲመሩም ስልጣን የተሰጣቸው እነዚህ ድርጅቶች ናቸው። ከዚህ ውጭ በማንአለብኝነት ህዝብ ያልመረጠው ሌላ አዲስ ድርጅት ስልጣን እንዲይዝም ሆነ አገር እንዲመራም ማድረግ የህዝቡን ስልጣን መቀማትና ህገ መንግስቱን መርገጥ ነው። ሀገር እንዲመራ በጋራ ለተሰጠን ሃላፊነት በተወሰኑ ሃይሎች ፍላጎት ህጋዊና ዴሞክራሲያዊ ያልሆኑ ውሳኔዎች ሊወሰኑና ሊተገበሩ አይገባም።

በአሁኑ ጊዜ የህወሓት አመራሮችና አባላት በመሆናቸው ብቻ ከፌዴራል መንግስትና ከአዲስ አበባ አስተዳደር የኃላፊነት ቦታዎች እንዲነሱ እየተደረገ ነው። ይህ ተግባር በፍፁም ተቀባይነት የለውም። በመሆኑም ይህ ሆነ ተብሎ እየተፈፀመ ያለው እና ከዚህ ቀደም የተፈፀመ መረን የለቀቀ ተግባር ሊታረም ይገባል። ካልሆነ ግን ይህንን ተከትሎ ለሚፈጠር ሁኔታ ሀላፊነት የሚወስደው ይህ ህገ-ወጥ ተግባር እየፈፀመ ያለው አካል መሆኑን ግልፅ ሊሆን ይገባል።

የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ
መቐለ
ጥር13/ 2012 ዓ/ም
Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Revelations » 23 Jan 2020, 14:17

Says Axumawi aka AbeleB, only fooling himself and Masud. :cry: :cry: :cry: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:14


Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by AbebeB » 23 Jan 2020, 14:22

Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:17
Says Axumawi aka AbeleB, only fooling himself and Masud. :cry: :cry: :cry: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:14


Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!
Revelations,
Given that I have that identity, I feel I am better than you who have no or is in identity crisis.

Better to be self than to be a chameleon in an attempt to look like others.

Oromo is a great nation who need not your approval.

Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Revelations » 23 Jan 2020, 14:24

AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:22
Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:17
Says Axumawi aka AbeleB, only fooling himself and Masud. :cry: :cry: :cry: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:14


Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!
Revelations,
Given that I have that identity, I feel I am better than you who have no or is in identity crisis.

Better to be self than to be a chameleon in an attempt to look like others.

Oromo is a great nation who need not your approval.
Axumawi, nice to see you openly embrace your deceitful self of AbeleB. Shall we call it "the coming out of Axumawi?" :lol: :lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 14822
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Abere » 23 Jan 2020, 14:47

አይ ወያኔ የሚልስ የሚቀምሰው የሌለውን የትግራይ ክፍለሃገር ህዝብ መያዦ አድርጎ ይዞ ያስጨንቃል። የትግራይ ክፍለሃገር ህዝብ ብፍርሃት ቆፈን ተይዞ እርሱ ይበላው የሌለው ግፈኛ ይጦራል። ነጭ ድሃ ነጭ ማር ግብር ይከፍላል ይባላል ይኸ ነው።

Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Masud » 23 Jan 2020, 15:57

Revelations is scared because he knew that the action that TPLF is going to take will be huge and critical. He is sh!tt!ng in fear of the inevitable action.

Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:24
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:22
Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:17
Says Axumawi aka AbeleB, only fooling himself and Masud. :cry: :cry: :cry: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:14


Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!
Revelations,
Given that I have that identity, I feel I am better than you who have no or is in identity crisis.

Better to be self than to be a chameleon in an attempt to look like others.

Oromo is a great nation who need not your approval.
Axumawi, nice to see you openly embrace your deceitful self of AbeleB. Shall we call it "the coming out of Axumawi?" :lol: :lol: :lol:

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by pushkin » 23 Jan 2020, 16:08

Masud the funny Agame! TPLF is a dead rabbit who will be buried soon. We will be soon in Ethiopia to attend its funeral : :lol:
Please wait, video is loading...
Masud wrote:
23 Jan 2020, 15:57
Revelations is scared because he knew that the action that TPLF is going to take will be huge and critical. He is sh!tt!ng in fear of the inevitable action.

Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:24
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:22
Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:17
Says Axumawi aka AbeleB, only fooling himself and Masud. :cry: :cry: :cry: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:14


Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!
Revelations,
Given that I have that identity, I feel I am better than you who have no or is in identity crisis.

Better to be self than to be a chameleon in an attempt to look like others.

Oromo is a great nation who need not your approval.
Axumawi, nice to see you openly embrace your deceitful self of AbeleB. Shall we call it "the coming out of Axumawi?" :lol: :lol: :lol:

Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Masud » 24 Jan 2020, 00:51

Bushtin,
You may wish to see the death of TPLF, but you are going to see the successful TPLF who will see the final death and funeral of Neftegna and their dogs.


pushkin wrote:
23 Jan 2020, 16:08
Masud the funny Agame! TPLF is a dead rabbit who will be buried soon. We will be soon in Ethiopia to attend its funeral : :lol:
Please wait, video is loading...
Masud wrote:
23 Jan 2020, 15:57
Revelations is scared because he knew that the action that TPLF is going to take will be huge and critical. He is sh!tt!ng in fear of the inevitable action.

Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:24
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:22
Revelations wrote:
23 Jan 2020, 14:17
Says Axumawi aka AbeleB, only fooling himself and Masud. :cry: :cry: :cry: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
23 Jan 2020, 14:14


Masud,
ይህ መግለጫ የኦሮሞ ሕዝብ የሚቀበለውና የሚደግፈው ነው፡፡ ስለዚህ ከተጋሩ ጎን ሆነን ህገ-ወጥ ና አሸባሪውን የነፍጠኛ መንግስትና መሪውን አብይ አመድ እናወግዛለን!
Revelations,
Given that I have that identity, I feel I am better than you who have no or is in identity crisis.

Better to be self than to be a chameleon in an attempt to look like others.

Oromo is a great nation who need not your approval.
Axumawi, nice to see you openly embrace your deceitful self of AbeleB. Shall we call it "the coming out of Axumawi?" :lol: :lol: :lol:

Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Hawzen » 24 Jan 2020, 01:31

Masud wrote:
24 Jan 2020, 00:51
[deleted],
You may wish to see the death of TPLF, but you are going to see the successful TPLF who will see the final death and funeral of Neftegna and their dogs.


I thought this Masud guy is an Oromo.... Guess what?? I was wrong.... Good to know agame boy. Now, we know whu you hate the Nobel Peace Prize Winner, Honorable Prime Minister Dr. Abby so much.


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF

Meleket
Member
Posts: 4792
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Meleket » 24 Jan 2020, 09:05

Masud wrote:
23 Jan 2020, 14:01
...

በፓርቲ ደረጃ በያዝነው መስመር እንለያይ እንጂ በህገ- መንግስታችን የተቀመጠውን የፌደራልና የክልል መንግስት ግዴታና መብት አክብረን እንደምንሄድ በግልፅ አስታውቀናል። ...

በአሁኑ ጊዜ የህወሓት አመራሮችና አባላት በመሆናቸው ብቻ ከፌዴራል መንግስትና ከአዲስ አበባ አስተዳደር የኃላፊነት ቦታዎች እንዲነሱ እየተደረገ ነው። ...

የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ
መቐለ
ጥር13/ 2012 ዓ/ም
ዛዲያ’ሳ ምነው በክልላችሁ ውስጥ የሚገኙትን ወንጀሎችንና የእስር እዝ የወጣባቸውን ሴረኞችን እነ አያ ጌታቸውን ለሚመለከተው አካል ያላስረከባችኋቸው ለምንድን ነው? :lol: ተኤርትራ ልዑላዊ መሬት ያልወጣችሁት ምን ቆርጧችሁ ነው’ሳ? :mrgreen: ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ የተባለው ለዋዛ መስሏችኋል! :mrgreen:

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ መግለጫ

Post by Degnet » 24 Jan 2020, 09:47

Meleket wrote:
24 Jan 2020, 09:05
Masud wrote:
23 Jan 2020, 14:01
...

በፓርቲ ደረጃ በያዝነው መስመር እንለያይ እንጂ በህገ- መንግስታችን የተቀመጠውን የፌደራልና የክልል መንግስት ግዴታና መብት አክብረን እንደምንሄድ በግልፅ አስታውቀናል። ...

በአሁኑ ጊዜ የህወሓት አመራሮችና አባላት በመሆናቸው ብቻ ከፌዴራል መንግስትና ከአዲስ አበባ አስተዳደር የኃላፊነት ቦታዎች እንዲነሱ እየተደረገ ነው። ...

የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ
መቐለ
ጥር13/ 2012 ዓ/ም
ዛዲያ’ሳ ምነው በክልላችሁ ውስጥ የሚገኙትን ወንጀሎችንና የእስር እዝ የወጣባቸውን ሴረኞችን እነ አያ ጌታቸውን ለሚመለከተው አካል ያላስረከባችኋቸው ለምንድን ነው? :lol: ተኤርትራ ልዑላዊ መሬት ያልወጣችሁት ምን ቆርጧችሁ ነው’ሳ? :mrgreen: ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ የተባለው ለዋዛ መስሏችኋል! :mrgreen:
Break the chain Ambesa Tigray.Free yourself of all those who are surrounding you,weldena zhadegulna hegi alena.You,nature and God.The Endertans lost Metema because they were the only lion

Post Reply