Ethio 360 Zare Men Ale የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ላይ የፈጸመው አስነዋሪ ተግባር Feb 27, 2020
Posted: 27 Feb 2020, 15:13
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
shushshshsh ... redat professor ... shushshsh yibeluEthoash wrote: ↑27 Feb 2020, 15:51there is no የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ... speak for yourself say የኤርትራ መንግስት በአማራ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
ኦሮሞችማ የራሳቸውን ካቶሊክ ቤተክርስታን መስረተዋል ። በየገደሉ እየሄዱ አይቀድሱም ። አሁን እነዚህ የአማራ ካቶሊኮች ኢሱ ሃይማኖት እንደማይወድ እያወቁ ለምንደነው ኤርትራ የሚሄዱት ነገር ለመፈለግ ነው ወይ። ኦሮሞን በነገር ጠብሰው በሉት አሁን ደግሞ የኤርትራን ክርስታኖች በኢሱ ላይ ሊያስነሱበት ነው ወይ የሚሄዱት ነፃነት የላቹሁም ለማለት ።
ወንድሜ ኤርትራኖች ቀልድ አያውቁም በዚህ ላይ ደግሞ መብታችው ነው ቪዛ የመከልከል ኤርትራኖች ሱዳን ወይም ግብፅ እንደማለት ነው የቪዛ የመከልከል መብታቸው በደንብ የተጠበቀ ነው። እኔን ትንሽ ቅር ያለኝ ቪዛ ከስጡ በኋወላ መልሷ መከልከሉ አንዴ ኤርትራ ከደረሱ በኋላ ግን ትልቅ ድፍረት ነው። ግንኙነትችንንም የሚያበላሽ ነው። ኤርትራኖች ዲፕሎማቲክ አለመሆናቸው በጣም ነው የጎዳቸው። ፈጣጤ ናቸው ለማንኛውም ይህ ጉዳይ በጣም አስቆኛል ሙሉ ቪዲዬን ተመልክቼ አስተያየት እስጣለሁ። ይህን ያልኩት ግን አማራን ቡዳዎችን ስለማወቃቸው በኤርትራ ሃይማኖት ጣልቃ ሊገቡ ሲሉ እጀከፍንጅ ስለትያዙ ነው የሚያለቃቅሱት ። ለምን የኤርትራ እስላሞች መጥተው እስላሙን አያነቃቁትም የዛን ግዜ ያዙን ልቀቁኝ ትላላቹሁ። ለምን ይህ ብቻ የግብፅና የሳውዲም እስላሞች መጥተው አላሞችን ያነጋግሩ።
i told u million years ago this buda people are something else ... if they go to USA without visa they would be arrested and black listed never to come back.. and deported after they finished jail time.. the crime already committed when they landed in Eritrea it is trespassing their sovereignty i thought they have visa and they were given visa..Masud wrote: ↑27 Feb 2020, 16:21Enezih Qiletamoch, min abatachew liyadergu yale fiqad Eritrea hedu? Do the foolish Ethiopian Catholic priests think that Eritrea is one province of Ethiopia? It is a sovereign country and have the authority to kick them out. They rather must be grateful to Eritrean government for not thrwing then into jail.
EthioAsh you crack me up man" Eritreans are not diplomatic on their way dealing with things" hahhahahahahahEthoash wrote: ↑27 Feb 2020, 15:51there is no የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ... speak for yourself say የኤርትራ መንግስት በአማራ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
ኦሮሞችማ የራሳቸውን ካቶሊክ ቤተክርስታን መስረተዋል ። በየገደሉ እየሄዱ አይቀድሱም ። አሁን እነዚህ የአማራ ካቶሊኮች ኢሱ ሃይማኖት እንደማይወድ እያወቁ ለምንደነው ኤርትራ የሚሄዱት ነገር ለመፈለግ ነው ወይ። ኦሮሞን በነገር ጠብሰው በሉት አሁን ደግሞ የኤርትራን ክርስታኖች በኢሱ ላይ ሊያስነሱበት ነው ወይ የሚሄዱት ነፃነት የላቹሁም ለማለት ።
ወንድሜ ኤርትራኖች ቀልድ አያውቁም በዚህ ላይ ደግሞ መብታችው ነው ቪዛ የመከልከል ኤርትራኖች ሱዳን ወይም ግብፅ እንደማለት ነው የቪዛ የመከልከል መብታቸው በደንብ የተጠበቀ ነው። እኔን ትንሽ ቅር ያለኝ ቪዛ ከስጡ በኋወላ መልሷ መከልከሉ አንዴ ኤርትራ ከደረሱ በኋላ ግን ትልቅ ድፍረት ነው። ግንኙነትችንንም የሚያበላሽ ነው። ኤርትራኖች ዲፕሎማቲክ አለመሆናቸው በጣም ነው የጎዳቸው። ፈጣጤ ናቸው ለማንኛውም ይህ ጉዳይ በጣም አስቆኛል ሙሉ ቪዲዬን ተመልክቼ አስተያየት እስጣለሁ። ይህን ያልኩት ግን አማራን ቡዳዎችን ስለማወቃቸው በኤርትራ ሃይማኖት ጣልቃ ሊገቡ ሲሉ እጀከፍንጅ ስለትያዙ ነው የሚያለቃቅሱት ። ለምን የኤርትራ እስላሞች መጥተው እስላሙን አያነቃቁትም የዛን ግዜ ያዙን ልቀቁኝ ትላላቹሁ። ለምን ይህ ብቻ የግብፅና የሳውዲም እስላሞች መጥተው አላሞችን ያነጋግሩ።
forget about what happened in 1998... i still have strong love for Eritrea... i love them more then i love the Amhara .. not because based on ehtnic but i know the Eritrea will make it if they have good leader because the people are driven people..sebdoyeley wrote: ↑27 Feb 2020, 16:37
EthioAsh you crack me up man" Eritreans are not diplomatic on their way dealing with things" hahhahahahahah
EthioAsh it may have some truth on that Amara ahiya will learn slowly or forcesfully.
ethioAsh you see how i backe you up when you are surczimly insult us and at the same time been truthfull.

Meleket wrote: ↑27 Feb 2020, 04:27ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።
ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን።አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!
ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።![]()
Kuasmeda wrote: ↑26 Feb 2020, 12:45Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.
You say this, but you provide no evidence; like a statement or something.ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
Meleket wrote: ↑28 Feb 2020, 09:34ሰይብል ብከረባብስ ይሉ ነበር ልጆች ብዪ ሲጫወቱ፣ እኔም ሰይብል ብከረባብስ - ባንድ መልስ አራቱን ወዳጆቼ Kuasmeda, Zmeseloና Azeb Gideን እንዲሁም የመረጃ ታዳሚዎችን፡ ሓቅን በመግለጥ ኅሊናቸውን ለመኮርኮር! ከዚህ በፊት ተዚህ በፊት ለKuasmeda የመለስነውን መልስ እንደየ ግዜውና አግባቡ ዳግም እዚሁ እየዶልን!
Meleket wrote: ↑27 Feb 2020, 04:27ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።
ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን።አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!
ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።![]()
Kuasmeda wrote: ↑26 Feb 2020, 12:45Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.
Meleket wrote: ↑28 Feb 2020, 09:34ሰይብል ብከረባብስ ይሉ ነበር ልጆች ብዪ ሲጫወቱ፣ እኔም ሰይብል ብከረባብስ - ባንድ መልስ አራቱን ወዳጆቼ Kuasmeda, Zmeseloና Azeb Gideን እንዲሁም የመረጃ ታዳሚዎችን፡ ሓቅን በመግለጥ ኅሊናቸውን ለመኮርኮር! ከዚህ በፊት ተዚህ በፊት ለKuasmeda የመለስነውን መልስ እንደየ ግዜውና አግባቡ ዳግም እዚሁ እየዶልን!
Meleket wrote: ↑27 Feb 2020, 04:27ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።
ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን።አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!
ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።![]()
Kuasmeda wrote: ↑26 Feb 2020, 12:45Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.
Zmeselo wrote: ↑28 Feb 2020, 09:42The mistake is seeing civilians (Ethiopians of Eritrean descent), who contributed to Ethiopia greatly as an enemy. These were not soldiers. Are 80 year olds and small children enemies of Ethiopia, too? And, what's that judgement based upon? What have they done, to be called an enemy?
Comparing this to the Abyi Ahmed situation, is crazy. Abyi was a soldier, obeying orders. This man, is a man of authority. A Church authoritarian, should show empathy with the sufferers.
You say this, but you provide no evidence; like a statement or something.ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
Meleket wrote: ↑28 Feb 2020, 09:34ሰይብል ብከረባብስ ይሉ ነበር ልጆች ብዪ ሲጫወቱ፣ እኔም ሰይብል ብከረባብስ - ባንድ መልስ አራቱን ወዳጆቼ Kuasmeda, Zmeseloና Azeb Gideን እንዲሁም የመረጃ ታዳሚዎችን፡ ሓቅን በመግለጥ ኅሊናቸውን ለመኮርኮር! ከዚህ በፊት ተዚህ በፊት ለKuasmeda የመለስነውን መልስ እንደየ ግዜውና አግባቡ ዳግም እዚሁ እየዶልን!
Meleket wrote: ↑27 Feb 2020, 04:27ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።
ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን።አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!
ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።![]()
Kuasmeda wrote: ↑26 Feb 2020, 12:45Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.
Meleket wrote: ↑28 Feb 2020, 10:28ወዳጃችን Zmeselo ብጹዕ ካርዲናሉም ሆኑ ዶክተር አብይ ኢትዮጵያዉያን ናቸው፣ አንተ ያገር ፍቅር እንዳለህ ሁሉ ያገር ፍቅር አላቸው። ከዚያ በተረፈ ካርዲናሉ ጦርነቱ እንዲቆም ጥረት አድርገዋል፣ ሁለቱ ተፋላሚ መንግሥታት ግን መስማማት አልቻሉም፣ እሳቸው ደግሞ መንግስትን ማስገደድ አይችሉም። ካቅማቸው በላይ ለሆነ ነገር ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም። አይደለም እሳቸው ከሳቸው በላይ የነበሩት ጳጳስ ዩሃንስ ጳውሎስም ሰላም አድርጉ ብለው መክረዋል፣ ሰሚ አልተገኘም። ስለዚህ አባ ገብረማርያም አመንቴ ያዘኑትን ያህል ብጹዕ ካርዲናሉም በሁኔታው አዝነዋል፣ ይህንን የምንመሰክርላቸው ደግሞ ካቶሊካዉያኖች ነን ስለሆነም በአሥመራው የኪዳነምህረት ርእሰ አድባራት ቤተክርስትያን ኢዩቤልዩ እንዲካፈሉ ጋብዘናቸዋል፣ ነገር ግን በዘመነ መደመር ባጋጠመው ኢመደመራዊ ተግባር ምክንያት ሊሳተፉ አልቻሉም፣ ለዚህ ምስክሮች ደግሞ የዓለም ህዝብ ባጠቃላይ በተለይም የሰላም ኖቤል ተሸላሚው ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ጠቅላዪ አብዪ ኣህመድ ናቸው። (አራት ነጥብ)![]()
Zmeselo wrote: ↑28 Feb 2020, 09:42The mistake is seeing civilians (Ethiopians of Eritrean descent), who contributed to Ethiopia greatly as an enemy. These were not soldiers. Are 80 year olds and small children enemies of Ethiopia, too? And, what's that judgement based upon? What have they done, to be called an enemy?
Comparing this to the Abyi Ahmed situation, is crazy. Abyi was a soldier, obeying orders. This man, is a man of authority. A Church authoritarian, should show empathy with the sufferers.
You say this, but you provide no evidence; like a statement or something.ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
Meleket wrote: ↑28 Feb 2020, 09:34ሰይብል ብከረባብስ ይሉ ነበር ልጆች ብዪ ሲጫወቱ፣ እኔም ሰይብል ብከረባብስ - ባንድ መልስ አራቱን ወዳጆቼ Kuasmeda, Zmeseloና Azeb Gideን እንዲሁም የመረጃ ታዳሚዎችን፡ ሓቅን በመግለጥ ኅሊናቸውን ለመኮርኮር! ከዚህ በፊት ተዚህ በፊት ለKuasmeda የመለስነውን መልስ እንደየ ግዜውና አግባቡ ዳግም እዚሁ እየዶልን!
Meleket wrote: ↑27 Feb 2020, 04:27ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።
ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን።አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!
ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።![]()
Kuasmeda wrote: ↑26 Feb 2020, 12:45Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.
Eritrea: Proclamation No. 73/1995 of 1995, Proclamation to legally standardize and articulate religious institutions and activities
Publisher National Legislative Bodies / National Authorities
Publication Date 15 July 1995
Cite as Eritrea: Proclamation No. 73/1995 of 1995, Proclamation to legally standardize and articulate religious institutions and activities [], 15 July 1995, available at: https://www.refworld.org/docid/48aec42b2.html [accessed 28 February 2020]
Comments This is an unofficial translation. Published in the Gazette of Eritrean Laws.
Disclaimer This is not a UNHCR publication. UNHCR is not responsible for, nor does it necessarily endorse, its content. Any views expressed are solely those of the author or publisher and do not necessarily reflect those of UNHCR, the United Nations or its Member States.
A Proclamation to legally standardize and articulate religious institutions and activities
- Understanding that every Eritrean national's right of freedom of thought, conscience and belief is guaranteed and respected by the law;
- Understanding that Government as a political entity, and religion as spiritual entity are separate entities;
- Believing that religious activities are carried out in accordance with and respects the law of the nation and particularly preserves the peace, stability, and unity of the people and the country;
- Believing that religious activities are not spread with seduction but with understanding and belief;
- Understanding the Government's will in regulating the relation among government and religion and religious institutions, and policies that deals with religious institutions should be formulated in accordance with the law;
Thus this Proclamation is issued to legally standardize and articulate religious institutions and activities:
Art. 1. Short title
This proclamation can be quoted as "Proclamation No 73/1995 to legally standardize and articulate religious institutions and activities"
Art. 2. Government and religion are two different entities
1. In Eritrea, government as a political party and religions and religious institutions as spiritual entities, are separate entities and government should not interfere with religious activities and religion, and religious institutions should not intervene in politics.
2. Religions and religious institutions must not undertake any political activities with or against the government by launching political campaign, preaches against government politics, or issue publications and broadcast on any political issue.
3. Religions and religious institutions shall not represent or advocate for any foreign government or political party.
Art. 3. Freedom of religion and religious entities
1. Religions and religious entities have the right to undertake spiritual teachings, preaching and launch campaigns without interfering in politics.
2. Publications issued by religious entities and religious broadcasting campaign are not regulated by the law of press.
3. Religions and religious institutions, which do not comply with the law, and interferes directly or indirectly with government politic through campaigns and mobilizations and creates public unrest or cause hostility or offence among different religions or nationals, are legally liable.
Art. 4. Foreign relations made by religion and religious institutions
1. Any relations that religions and religious institutions make with the outside world shall only be spiritual and should be free from political and narrow material gain and should not affect directly or indirectly the peace, stability, security and unity of the nation and its citizens.
2. Religions and religious activities shall only hire foreign employees, in dealing with non-spiritual activities, upon a prior notice and consent of the government.
Art. 5. Cooperation and collaboration among Government, and religion and religious activities
1. Government and religions and religious institutions can collaborate on launching campaigns on moral and ethics.
2. Government can provide supports to religions and religious activities provided that their request is justified.
Art. 6. Developmental Programs, Social Services and Aid Activities
1. Except few, all social and developmental plans and social services are the tasks of the government and the people, and if religions and religious institutions are willing and able to support developmental plans and social services, they can do so with out involving in the planning and implementation of the programs.
2. Religions and religious institutions shall not act as agents of foreign governments and government institutions in providing aids and social services.
Art. 7. Sources of religions and religious institutions income and its administration
1. All religions and religious institutions shall only have the following sources income:
a) Contribution made by the believers/followers
b) Governmental support
2. Foreign sources of income of religions and religious institutions shall be subject to scrutiny before approval by the government.
3. If the foreign income is in terms of currency, a bank account shall be opened supported by all necessary documentation and will be subjected to government audit and shall be reported to the government at the end of every fiscal year. If the foreign source is in kind there shall be a similar documentation and bank account and its use shall properly be audited and reported to the government.
Art. 8. Religion and Religious Institutions Activities
1) With out the prejudice to the provision of this Proclamation, religions and religious institutions shall only undertake legal action corresponding to their spiritual nature.
2) Religions and religious institutions shall only undertake their spiritual activities on existing local sources, offering from their congregation or followers, and shall not be dependent on external aid.
3) Religions and religious institutions shall only support and assist the poor, hand caped, orphans, needy and the vulnerable and other disadvantaged from the congregation or members of the church's offering. Other wise their assistance and support should be known to the government and if allowed shall be done/administered in accordance with the government's directives and procedures.
4) All activities of religions and religious institutions shall have transparency and accountability.
Art. 9. Establishment of a Department that regulates the activities of religions and religious institutions
1. Pursuant to this Proclamation a Department of Religious Affairs, within the Ministry of Internal Affairs, shall be established to regulate religious activities and institutions.
2. Any interaction of religions and religious institutions, with regards to the rules and regulations of this proclamation, request for support and documentation, with the government shall be made through the department cited in article 9.1 hereof.
3. The department under article 9.1, pursuant to this proclamation, regulates the implementation of this proclamation by the religions and religious institutions and report to Ministry of Internal Affairs and has the responsibility of implementing directives issued by the Ministry of Internal Affairs.
4. The department under article 9.1. has the power to issue directives and regulations for the implementation of the Proclamation.
Art. 10. Registration
In accordance with the Department of Religious Affairs directives, religions and religious institution's movable and immovable property, bank account and other documentation certifying their deposit, shall register with in two month starting from the entry in to force of this proclamation. Registration shall also be made at the beginning of the first month of each year.
Art. 11. Penalty
1. A religious institution which violates the rules and regulations of this proclamation shall be penalized by Provisional Penal Code up on confirmation of the violation.
2. If the violation committed is not other than, by means of publications and broadcasting through the media, the author of the publication or the director of the broadcast, shall pay fine of not exceeding ten thousand Nakfa (10,000.00) or will be imprisoned for two year or will be penalized by both.
3. In case of theft or breach of trust or misuse of property etc., the offender will be penalized by the provisional penal code of the government of Eritrea.
Art 12. Entry into Force
This Proclamation shall enter into force on the date of its publication in the Gazette of Eritrean Laws.
Asmara, 15 July 1995