Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Every action we take has consequences!

Post by pushkin » 26 Feb 2020, 03:55



pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: Every action we take has consequences!

Post by pushkin » 26 Feb 2020, 03:58


pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: Every action we take has consequences!

Post by pushkin » 26 Feb 2020, 04:43

Is he going to blame himself or the Eritrean gov't for his deportation? Who's to blame here?
pushkin wrote:
26 Feb 2020, 03:58

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Every action we take has consequences!

Post by Kuasmeda » 26 Feb 2020, 04:54

Please wait, video is loading...

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: Every action we take has consequences!

Post by Kuasmeda » 26 Feb 2020, 12:45

Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Every action we take has consequences!

Post by Meleket » 27 Feb 2020, 04:27

ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።

ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።

ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን:mrgreen: አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!


ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
:mrgreen:
Kuasmeda wrote:
26 Feb 2020, 12:45
Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.

Post Reply