Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member
Posts: 4539
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ❀⋆。˚⋆ "ዱባይ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ" ⋆˚。⋆❀ (የአቶ ጌታቸው ረዳ አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ መለከት)

Post by Meleket » 20 May 2025, 11:23

Meleket wrote:
20 May 2025, 11:18
Meleket wrote:
20 May 2025, 10:26
Meleket wrote:
20 May 2025, 08:30
ሰሞንኛዉ ኤርትራዊ ግጥም [ገብቶ ወጣ]


ፋሲል የኔዓለም ገብቶ ወጣ፡
መሳይ መኮንን ገብቶ ወጣ፡
ሲሳይ ኣጌና ገብቶ ወጣ፡
ኤልያስ ክፍሌ ገብቶ ወጣ፡
ስለሺ ጥላሁን ገብቶ ወጣ፡
ሞላ ኣስገዶም ገብቶ ወጣ፡
ብርሃኑ ነጋ ገብቶ ወጣ፡
አንዳርጋቸው ገብቶ ወጣ፡
ኣብዪ ኣሕመድ ገብቶ ወጣ፡
ብርሃነ ዋጣ ገብቶ ወጣ፡
ስታሊን ገረላሰ ገብቶ ወጣ፡
ለኛ የገረመን የኤርትራዉያኖች ዕጣ፡
ሲጥፉ የነበሩት በጋዜጣ፡

ኣማኑኤል ኣስራት መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
ማቴዎስ ሃብተኣብስ መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
ስዩም ጸሃዬ መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
እስከ መቼ ያቺ እውነት ተደፍጥጣ፡
ትኖራለች እጉድጓድ ውስጥ ተቀምጣ?

ይህን ሳይገልጥ ምድረ ሞጥማጣ፡
እዚህ እዛ እየንተንጣጣ፡
ሊዘልብን ሲል “ኣያ ስንዝሮ” እንደ ጦጣ፡
'ወጅድ' ኣልነው የለን ጣጣ፡
ኤርትራኖች ያ ልባችን ስለነጣ!

[በኤርትራ የ34 ዓመት የነጻነት በዓል ምክንያት፡ ዝኽረ የተሰወሩ ኤርትራዉያን ወጣት ጋዜጠኞች!]






Meleket wrote:
20 Oct 2021, 04:36
የኤርትራው ንስር የሰማዩ አርበኛ - [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ለጀግና ፓይለቶች ቢቆምማ ሃወልት፣
ለሃብተጽዮን ነበር ሚገባው በእውነት!

ሃገሩ ኤርትራን የታደገ ጀግና፣
ወራሪን በመላ ያደባየ ጀግና፣
በልባችን ነግሷል ስሙ ነው ገናና።

የኤርትራው ንስር የሰማዩ አርበኛ፣
ሃብተጽዮን ሓድጉ እውነተኛው ዳኛ፣
ባለህበት ቦታ ይድረስህ ሰላምታ፣
የ4ሚልየን ህዝብ የኤርትራ አለኝታ።

ዮሃና ንኩሎም ደቂ ኤርትራ ብሓበራ! ብምክንያት መበል 34 ዓመት ናጽነት ኤርትራ!


Meleket
Member
Posts: 4539
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ❀⋆。˚⋆ "ዱባይ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ" ⋆˚。⋆❀ (የአቶ ጌታቸው ረዳ አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ መለከት)

Post by Meleket » 20 May 2025, 11:28

Meleket wrote:
20 May 2025, 11:18
Meleket wrote:
20 May 2025, 10:26
Meleket wrote:
20 May 2025, 08:30
ሰሞንኛዉ ኤርትራዊ ግጥም [ገብቶ ወጣ]


ፋሲል የኔዓለም ገብቶ ወጣ፡
መሳይ መኮንን ገብቶ ወጣ፡
ሲሳይ ኣጌና ገብቶ ወጣ፡
ኤልያስ ክፍሌ ገብቶ ወጣ፡
ስለሺ ጥላሁን ገብቶ ወጣ፡
ሞላ ኣስገዶም ገብቶ ወጣ፡
ብርሃኑ ነጋ ገብቶ ወጣ፡
አንዳርጋቸው ገብቶ ወጣ፡
ኣብዪ ኣሕመድ ገብቶ ወጣ፡
ብርሃነ ዋጣ ገብቶ ወጣ፡
ስታሊን ገረላሰ ገብቶ ወጣ፡
ለኛ የገረመን የኤርትራዉያኖች ዕጣ፡
ሲጥፉ የነበሩት በጋዜጣ፡

ኣማኑኤል ኣስራት መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
ማቴዎስ ሃብተኣብስ መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
ስዩም ጸሃዬ መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
እስከ መቼ ያቺ እውነት ተደፍጥጣ፡
ትኖራለች እጉድጓድ ውስጥ ተቀምጣ?

ይህን ሳይገልጥ ምድረ ሞጥማጣ፡
እዚህ እዛ እየንተንጣጣ፡
ሊዘልብን ሲል “ኣያ ስንዝሮ” እንደ ጦጣ፡
'ወጅድ' ኣልነው የለን ጣጣ፡
ኤርትራኖች ያ ልባችን ስለነጣ!

[በኤርትራ የ34 ዓመት የነጻነት በዓል ምክንያት፡ ዝኽረ የተሰወሩ ኤርትራዉያን ወጣት ጋዜጠኞች!]






Meleket wrote:
20 Oct 2021, 04:36
የኤርትራው ንስር የሰማዩ አርበኛ - [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ለጀግና ፓይለቶች ቢቆምማ ሃወልት፣
ለሃብተጽዮን ነበር ሚገባው በእውነት!

ሃገሩ ኤርትራን የታደገ ጀግና፣
ወራሪን በመላ ያደባየ ጀግና፣
በልባችን ነግሷል ስሙ ነው ገናና።

የኤርትራው ንስር የሰማዩ አርበኛ፣
ሃብተጽዮን ሓድጉ እውነተኛው ዳኛ፣
ባለህበት ቦታ ይድረስህ ሰላምታ፣
የ4ሚልየን ህዝብ የኤርትራ አለኝታ።

ዮሃና ንኩሎም ደቂ ኤርትራ ብሓበራ! ብምክንያት መበል 34 ዓመት ናጽነት ኤርትራ!

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 22824
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ❀⋆。˚⋆ "ዱባይ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ" ⋆˚。⋆❀ (የአቶ ጌታቸው ረዳ አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ መለከት)

Post by Fed_Up » 20 May 2025, 11:36

አቦይ መለከት,
Who push your panic bûttoñ lately? You gone bannana like headless chicken.

I love it!!!




Meleket
Member
Posts: 4539
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ❀⋆。˚⋆ "ዱባይ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ" ⋆˚。⋆❀ (የአቶ ጌታቸው ረዳ አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ መለከት)

Post by Meleket » 21 May 2025, 03:03

ኣምቼው Fed_Up፡ እንኳን አደረሰህ ለ34ኛው የኤርትራ ነጻነት! ይመችህ "ወዲ ገመቹ!" :mrgreen:
Fed_Up wrote:
20 May 2025, 11:36
አቦይ መለከት,
Who push your panic bûttoñ lately? You gone bannana like headless chicken.

I love it!!!
Meleket wrote:
20 May 2025, 10:26
Meleket wrote:
20 May 2025, 08:30
ሰሞንኛዉ ኤርትራዊ ግጥም [ገብቶ ወጣ]


ፋሲል የኔዓለም ገብቶ ወጣ፡
መሳይ መኮንን ገብቶ ወጣ፡
ሲሳይ ኣጌና ገብቶ ወጣ፡
ኤልያስ ክፍሌ ገብቶ ወጣ፡
ስለሺ ጥላሁን ገብቶ ወጣ፡
ሞላ ኣስገዶም ገብቶ ወጣ፡
ብርሃኑ ነጋ ገብቶ ወጣ፡
አንዳርጋቸው ገብቶ ወጣ፡
ኣብዪ ኣሕመድ ገብቶ ወጣ፡
ብርሃነ ዋጣ ገብቶ ወጣ፡
ስታሊን ገረላሰ ገብቶ ወጣ፡
ለኛ የገረመን የኤርትራዉያኖች ዕጣ፡
ሲጥፉ የነበሩት በጋዜጣ፡

ኣማኑኤል ኣስራት መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
ማቴዎስ ሃብተኣብስ መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
ስዩም ጸሃዬ መቼ ይሆን ወደ መድረኽ የሚወጣ፡
እስከ መቼ ያቺ እውነት ተደፍጥጣ፡
ትኖራለች እጉድጓድ ውስጥ ተቀምጣ?

ይህን ሳይገልጥ ምድረ ሞጥማጣ፡
እዚህ እዛ እየንተንጣጣ፡
ሊዘልብን ሲል “ኣያ ስንዝሮ” እንደ ጦጣ፡
'ወጅድ' ኣልነው የለን ጣጣ፡
ኤርትራኖች ያ ልባችን ስለነጣ!

[በኤርትራ የ34 ዓመት የነጻነት በዓል ምክንያት፡ ዝኽረ የተሰወሩ ኤርትራዉያን ወጣት ጋዜጠኞች!]






Meleket wrote:
20 Oct 2021, 04:36
የኤርትራው ንስር የሰማዩ አርበኛ - [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ለጀግና ፓይለቶች ቢቆምማ ሃወልት፣
ለሃብተጽዮን ነበር ሚገባው በእውነት!

ሃገሩ ኤርትራን የታደገ ጀግና፣
ወራሪን በመላ ያደባየ ጀግና፣
በልባችን ነግሷል ስሙ ነው ገናና።

የኤርትራው ንስር የሰማዩ አርበኛ፣
ሃብተጽዮን ሓድጉ እውነተኛው ዳኛ፣
ባለህበት ቦታ ይድረስህ ሰላምታ፣
የ4ሚልየን ህዝብ የኤርትራ አለኝታ።

ዮሃና ንኩሎም ደቂ ኤርትራ ብሓበራ! ብምክንያት መበል 34 ዓመት ናጽነት ኤርትራ!


Meleket
Member
Posts: 4539
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ❀⋆。˚⋆ "ዱባይ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ" ⋆˚。⋆❀ (የአቶ ጌታቸው ረዳ አማካሪ ሆነው የተሾሙት አቶ መለከት)

Post by Meleket » 22 May 2025, 03:50

Meleket wrote:
05 Mar 2022, 04:49
‘ኤርትራዉያንና ኢትዮጵያዉያን' ምን ይሉኛል እንኳ የማትዪ ‘ይሉኝታ ቢሷ ወይዘሪት’ እንዴት ነሽ።

“ይናገራል ፎቶ” ሲባል ሰምተሽ "ፎቶሾፕ ሁሉ እውነት የሚናገር" መስሎሻል፡ የኛ መናኛ የፎቶሾፕ ካድሬ :mrgreen:

ወያኔን መጥላትና የወያኔን አካሄድ መንቀፍና በጽናት መታገል አንድ ነገር ነው። በፍጹም የማይገናኝ ነገርን ለማገናኘት መሞከርና የተማረ ኤርትራዊን ሆነ ኢትዮጵያዊን ግን ለማሞኘት መሞከር እንከፍነት ነው። እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ይችን የመረጃ የፎቶ ሾፕ ውርንጭላ፡ ‘ድሮስ ምንነቷን ስሟ ይመሰክር የለ!’ ብለን አናሳፍራትም በፍጹም።
:mrgreen:

ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በአፍሪካ ቀንድ ቋንቋ ሲቀኙ - ኣምና
Meleket wrote:
09 Jan 2021, 03:24
ለስታሊነ-ትግራይ ዘTMH – [ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም]

ኮፍያቸው እንኳን

ስታሊነ ትግራይ እንዴነህ ስታሊን፣
ዜናውን ሰማህ ወይ የ ‘ኣቦካ ስብሐትን’፣
ኮፍያቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
ባርኔጣቸው እንኳን አይገኝም’ ስትል፣
ከዘራቸው ሳይቀር’፡ ተገኝቷል ምን ልትል? :mrgreen:

ወያኔ እንዳልኖረች ኢጦቢያን ቦጥቡጣ፣
ጁንታዋ እንዳልኖረች ኢጦቢያን መጥምጣ፣
‘ስብሐት’ እንዳልኖረች ትግራይን ደፍጥጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የቆረጣ፣
መምህር ነኝ ስትል መምህር የመረጣ፣
ስትኖር ሳትጠረቃ ንጹሓን ጋግጣ፣
ግፉ ተደማምሮ ሰማይ ቤት ሲወጣ፣
መውጫው ጨለመባት ጫንያለው ሲመጣ። :lol:

ስትቋምት ልትኖር፡ ጁንታዋ አድፍጣ፣
በጥልቅ ገደል ውስጥ፡ ማይመች ለጦጣ:lol:
በወርቅ አምባ ዋሻ፡ ስብሐት ተሸጉጣ፣
መግቢያ መውጫው ጠፍቷት፡ በጨለማ አፍጥጣ፣
በቕዘት ስትባንን ጁንቲት ስትንጣጣ፣
እነ አዬዋ አወጧት ጠቅልለው በፎጣ። :mrgreen:


ዘንድሮ የፎቶ ሾፗ ንግሥት የወይዘሪት Fiyameta አዲስ ግኝት፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞችን ለማጠልሸት፡ 'ኣጆኺ ናትና' !
:mrgreen:
Fiyameta wrote:
04 Mar 2022, 12:41
Tigray Oligarch Meleket,

It must be very traumatizing for you to see all your efforts of the last 30 years gone to waste, especially after having spent decades learning Eritrean history, albeit for all the wrong reasons. There's this thing about you agame that can only be summed up with the word "FRAUD," which never fails to amaze me how a single unforced error can remove the veil of ignorance you're donning to hide your agame identity. Even Stevie Wonder can see that you are an evil, conniving, ruthless, immoral, and bloodthirsty agame! Please save your drama for your agame mama! We all know you're an evil agame! :lol: :lol:




ኣዬ “ጽምዶ”! ኣዬ “መደመር”! :mrgreen:




Post Reply