Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15405
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Axumezana በ17 መርፌ እንደገና ቁምጣውን ደደቢት ሲጠቅም ሊኖር ነው። በልይመችህ! ድንጋይ ተራስ ይሁንህ፤ ቅጫም እና ተባይ ያጫውቱህ።

Post by Abere » Yesterday, 09:21

Axumezana በ17 መርፌ እንደገና ቁምጣውን ደደቢት ሲጠቅም ሊኖር ነው። በልይመችህ! ድንጋይ ተራስ ይሁንህ፤ ቅጫም እና ተባይ ያጫውቱህ። :lol:

ቴዲ አፍሮ በ17 መርፌ ሁለት ገሀዳዊ ነገሮች ያሳየው፥
1) ለወያኔ የነበረው ንቀት። ወያኔዎች ደናቁርት፤ አርቀው ማስተዋል የማይችሉ፤ የፍየል እረኛዎች፤ ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ተገርደው የሚያገለግሉ፤ የሻዕብያ ኮተት ተሸካሚ አህያዎች - ችግራቸውን የምታራግፍላቸውን ኢትዮጵያን የሚጠሉ ያጠባቸውን የእናት ጡት ነካሾች፤ ጸረ-ሰዎች

2) ለፍትህ ሳይሆን ለዝርፊያ የተሰማሩ ፤ የአንድ አናሳ ጎሳ ወጠጤ ዐጼዎች። ይህም በቅርብ በነበረው የትግሬ ጦርነት ላይ የተጋለጠ 80% የኢትዮጵያ መከላከያ ንብረት ተነቅሎ መቀሌ፤ 80% የኢትዮጵያ ሃብት ተዘርፎ በወያኔ ውጭ አገር መኮብለሉ (ሎቢ የሚከራዩት፤ ጉቦኛ ቻናል ቲቪ የሚገዙት)፤ ማፍያ ኢፌርት (መደበቂያ የጎሳ ባንክ)።

The inferiority complex and evilness of Woyane also infected Oromo which resulted now OLF-PP. Now, OLF-PP is squeezing Tigres like a cobra squeezing a rabbit near its hole. So, the retard Woyane are back to በ17 መርፌ ቁምጣ ሊጠቅም... :lol: ii^ ደንጋይ ነህ እና ወደ ድንጋይነት ትመለሳለህ! ^ii መጽሀፈ አባይ ትግራይ ማኒፌስቶ :mrgreen:

Axumezana
Senior Member
Posts: 19144
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axumezana በ17 መርፌ እንደገና ቁምጣውን ደደቢት ሲጠቅም ሊኖር ነው። በልይመችህ! ድንጋይ ተራስ ይሁንህ፤ ቅጫም እና ተባይ ያጫውቱህ።

Post by Axumezana » Yesterday, 22:16

ወይን ለለፉት 8 አመታት እየታገለ ነው። ፋኑዬ የወይንን ችቦ አማራ ላይ አብርቶ በቁንጫም በውርጭም እየተበላ እየተዋጋ የአብይ ጦር ወደ መቃብሩ ትግራይ አላስገባም ብሎ ትግራይን ከጦርነት ነፃ እንድትሆን አድርገዋል ይቀጥልበት። አንተም ስለትግራይ ጥላቻ ከምትሰብክ ትኩረትህን አራት ኪሎ ላይ ብታደርግ ይሻለሃል።

ሁሉ፥ አማረሽን ገብያ አታውጣት
ሁመራ አራት ኪሎ ስትል ቀኑ መሸባት
አራት ኪሎ ያለው ብልፅግና
ሁመራም ያለው ብልፅግና
አበረ አይገባውም ጭንቅላቱ ብራና

Post Reply