ዲሜንሽያ እንዳለበት ስው በመቶ አመት ሁዋላ ቀር ሆኗል!
ጥሬዋን እንደምታልም ዶሮ ቆምጬ የሚያልመው አሁንም ባዶ ትምክህት ክስረተ-ነገስት ብሉይ ኪዳን ድግምት ጠበል በሃይማኖት ስበብ ልመና እንደታረደ በሬ ማጉዋራት ...ብቻ ሆኗል!
ዛሬም ልስትሮ ስድብ ይመስለዋል
ከእንጀራ በወጥ በቀር ምግብ አያውቅም
ከባህር ዛፍ በቀር እንጨት አያውቅም
ባጭሩ አገሪቱ ውስጥ ላለፉት 40-50አመታት የተለወጡ ሆኔታዎችም ሊገባው አልቻለም::
ባጭሩ ዲሜንሽያ እንደያዘው የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውስው!! ማድረግ የሚፈልገው
እንደፈረደባቸው ስማርት ቆጮ በሎችና ሊስትሮ ኢንተርፕሩነርስ ቆምጬን እንደገና ዳዴ ማስተማር ሃላፊነት ወድቆባቸው ቆምጬን ወርክ-ሾፕ አስገብተው በነፃ ስልጠና እየስጡ ነው
ችግሩ ቆምጬ introspection የለውም በቀላሉም ትምህርትና አሽሙር አይገባውም