Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41933
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Post by Horus » 29 Jan 2026, 23:10

አቢይ አህመድ አሊ ወደፊት በታሪክ ሚዛል ላይ ምን መስሎ ፣ ማንን መስሎ ይወጣል በሚለው ጉዳይ ላይ ሁለት ነገሮችን ብዬ ነበር።

አንዱ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ በማዘመን ርዕይ የተመሰረተ ሆኖ ጠ/ሚ አቢይ አህመድ አሊ አሁን በያዘው ቀጥሎ ኢትዮጵያ በሁሉም መልኳ አዘምኖና የብሄራዊ አንድነትና ሁሉም የሚገዛው ኢትዮጵያዊነት ሳይኮሎጂ እንዲሰፍን ካደረገ የኢትዮጵያ አታቱርክ ይሆናል ብዬ ነበር። የቱርኩ ከማል አታቱርክ የሚታወቀው የዘመናዊት ቱርክ አባት ተብሎ ስለሆነ!

ከዚህ ብዙ ባልራቀ እይታ ግብጾች አቢይ አህመድ አሊ የቱርኩ ኤርዶጋን ወይም የሊቢያው ቃዳፊ ይመስላል ብለዋል።

ሁለተኛው ያልኩት ነገር አቢይ አህመድ አሊ አሁን በያዘው ቀጥሎ አገሪቱን ገንብቶና አዘምኖ በተለይም ኢትዮጵያን ወደ ታሪካዊ የቀይ ባህር አገርነቷ ከፍ ካደረጋ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከአጼ ምኒልክ ዳግማዊ ቀጥሎ የሚቆም የኢትዮጵያ መሪ ሆኖ በታሪክ ይመዘገባል ።

እነዚህ ሁለት እይታና ትንበያዎቼ አሁምን እጸናባቸዋለሁ!

ዛሬ የማነሳው ሶስተኛ ጉዳይ የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም ማን ይባል የሚለው ነው። ሰውዬው የሚያምንበት፣ የሚመራበትና ተደጋጋሚ መጻሕፍት የጻበበት ንድፈ ሃሳብ መደመር ይለዋል! ከዚህ የሰውዬው ፍልስፍናና ማስተዳደሪያ ሞዴሉ በመነሳት የፈርሱን ስም አባ ደምር ብዬዋለሁ !

ሆረስ ዐይነ ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ
ጃኗሪ 29 ቀን 2026 ዓም
Last edited by Horus on 30 Jan 2026, 01:59, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 41933
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Post by Horus » 29 Jan 2026, 23:13

Last edited by Horus on 30 Jan 2026, 00:30, edited 1 time in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 41933
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Post by Horus » 30 Jan 2026, 00:06

ፊፊ ምን እየተሰማህ እንደ ሆነ እኔም ይሰማኛል

ሞኝ ሲመክሩት የቀኑበት ይመስለዋል ይባላል

እኔ ጠላቴ ሲሳሳት የማርም ጂል አይደለሁም ፣ አላርምህም!

አቢይም ሆነ ኢትዮጵያ አሁን ሰባኪ አይፈልጉም

ስራቸው ጮክ ብሎ ይናገራል

አባ ደምር ከሆነ ጥሏችሁ ነጎደ ሄደ በረረ !

Last edited by Horus on 30 Jan 2026, 00:32, edited 1 time in total.

sesame
Member+
Posts: 8355
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ድምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Post by sesame » 30 Jan 2026, 00:12

Horsey

ከመቸ ነው ኣባ ለወንዳገረድ የሚሰጥ! ኣማ ጎምበስ በለው እንጂ! :lol: :lol: :lol:



Horus
Senior Member+
Posts: 41933
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Post by Horus » 30 Jan 2026, 00:38

ሲሲ
ባሏ እንደ ተነጨቀች ሴት አቢይ አህመድ ኢሚራቲ ስለ ወሰደብሽ በቁምም በህልምሽን የምታስቢው ስለ ቢን ዛይድ ነው!

Poor baby!!!!!


fasil1235
Member
Posts: 2142
Joined: 01 Jul 2018, 08:58
Location: Sululta

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Post by fasil1235 » 30 Jan 2026, 01:48

Horus wrote:
30 Jan 2026, 00:38
ሲሲ
ባሏ እንደ ተነጨቀች ሴት አቢይ አህመድ ኢሚራቲ ስለ ወሰደብሽ በቁምም በህልምሽን የምታስቢው ስለ ቢን ዛይድ ነው!

Poor baby!!!!!

:idea: :idea: :idea:

Post Reply