Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16849
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 27 Nov 2025, 06:15
“
ሰዎች እራስ ወዳዶች ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው፣ የሚፈልጉትን ነገር አሳይተህ ወደ ምትፈልገው ስፍራ ውሰዳቸውና ከዚያ ጣላቸው። ከዚያ በሬ ሆይ ሳሩን አይተህ ፣ ገደሉን ሳታይ የሚለውን ተረት ተርትባቸው!”
-
Axumezana
- Senior Member
- Posts: 18353
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Post
by Axumezana » 27 Nov 2025, 16:13
እነ ጌታቹው፥ ፃድቃን፥ ብርሃኑ ነጋና ሌሎችም በዚህ ፍልስፍና ወጥመድ ውስጥ ገብተዋል!
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16849
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 27 Nov 2025, 21:33
በሬዎቹ እነሱ መሆናቸው ነው። በእስከ አሁኑ አካሄድህ ከሆነ አንተም ለጋ ሣር ከሰጡህ ሰተት ብለህ ገደሉ ውስጥ እንደምትገባ አልጠራጠርም።
-
Dama
- Member+
- Posts: 6216
- Joined: 22 Jun 2024, 21:05
Post
by Dama » 27 Nov 2025, 22:18
MChiavelli 101. Prof. Almariam, advises Abiy Ahmed
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16849
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 28 Nov 2025, 00:20
ችሎ ማደር
ፍናፍንቱ አል ማርያም ወያኔን ለመጣል ተዋጉ ሲል የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን ኦሮሙማን ሳትቃወሙ በሙሉ ልባችሁ ደግፉ የሚል የነተበ ውታፍ ነቃይ አሮጊት ነው።
ቡቺ ቡቺ ቡቺ!
Dama wrote: ↑27 Nov 2025, 22:18
MChiavelli 101. Prof. Almariam, advises Abiy Ahmed