Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ከእርካብና መንበር የተቀነጨበ

Post by Selam/ » 27 Nov 2025, 06:15

ሰዎች እራስ ወዳዶች ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው፣ የሚፈልጉትን ነገር አሳይተህ ወደ ምትፈልገው ስፍራ ውሰዳቸውና ከዚያ ጣላቸው። ከዚያ በሬ ሆይ ሳሩን አይተህ ፣ ገደሉን ሳታይ የሚለውን ተረት ተርትባቸው!”


Axumezana
Senior Member
Posts: 18354
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ከእርካብና መንበር የተቀነጨበ

Post by Axumezana » 27 Nov 2025, 16:13

እነ ጌታቹው፥ ፃድቃን፥ ብርሃኑ ነጋና ሌሎችም በዚህ ፍልስፍና ወጥመድ ውስጥ ገብተዋል!

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ከእርካብና መንበር የተቀነጨበ

Post by Selam/ » 27 Nov 2025, 21:33

በሬዎቹ እነሱ መሆናቸው ነው። በእስከ አሁኑ አካሄድህ ከሆነ አንተም ለጋ ሣር ከሰጡህ ሰተት ብለህ ገደሉ ውስጥ እንደምትገባ አልጠራጠርም።

Dama
Member+
Posts: 6216
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ከእርካብና መንበር የተቀነጨበ

Post by Dama » 27 Nov 2025, 22:18

MChiavelli 101. Prof. Almariam, advises Abiy Ahmed

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ከእርካብና መንበር የተቀነጨበ

Post by Selam/ » 28 Nov 2025, 00:20

ችሎ ማደር

ፍናፍንቱ አል ማርያም ወያኔን ለመጣል ተዋጉ ሲል የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን ኦሮሙማን ሳትቃወሙ በሙሉ ልባችሁ ደግፉ የሚል የነተበ ውታፍ ነቃይ አሮጊት ነው።

ቡቺ ቡቺ ቡቺ!

Dama wrote:
27 Nov 2025, 22:18
MChiavelli 101. Prof. Almariam, advises Abiy Ahmed

Post Reply