Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 36314
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Agame Megbe Is Stealing Cursed-Land-Tigray Gold & Selling It 2 Uae.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 29 Jan 2025, 08:33


ጀነራል ምግበይ ወደ ዱባይ
+====+
ሓቂ ሚዲያ ትላንት ባወጣው ዘገባ ጀነራል ምግበይ በህገወጥ የወርቅ ንግድ የካበተው ጀነራል ሃብቱን ወደ ዱባይ እያሸሸ ነው።

ጀነራሉ በዱባይ 5ኛ ቤቱን በባለቤቱ ትዕግሥት አሰገድ ስም እንደገዛውና ወንድሙ ነጋሽ ሃይለ እንደተረከበ ማረጋገጡን የሓቂ ሚዲያ ዘገባ ያትታል።

በጦርነቱ ወቅት "አሥመራን በሰዓታት ውስጥ እንጨብጣታለን፤" እያለ በመፎከር የሚታወቀው ጀነራል ምግበይ "ቤቱን የተረከበው DAMAC Properties ከሚባል ተቋም" መሆኑን ዘገባው ያትታል።
https://www.facebook.com/share/p/1AiZpsNe4a/
Last edited by tarik on 29 Jan 2025, 09:22, edited 1 time in total.


tarik
Senior Member+
Posts: 36314
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: Agame Megbe Is Stealing Cursed-Land-Tigray Gold & Selling It 2 Uae.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 29 Jan 2025, 09:23


ጀነራል ምግበይ ወደ ዱባይ
+====+
ሓቂ ሚዲያ ትላንት ባወጣው ዘገባ ጀነራል ምግበይ በህገወጥ የወርቅ ንግድ የካበተው ጀነራል ሃብቱን ወደ ዱባይ እያሸሸ ነው።

ጀነራሉ በዱባይ 5ኛ ቤቱን በባለቤቱ ትዕግሥት አሰገድ ስም እንደገዛውና ወንድሙ ነጋሽ ሃይለ እንደተረከበ ማረጋገጡን የሓቂ ሚዲያ ዘገባ ያትታል።

በጦርነቱ ወቅት "አሥመራን በሰዓታት ውስጥ እንጨብጣታለን፤" እያለ በመፎከር የሚታወቀው ጀነራል ምግበይ "ቤቱን የተረከበው DAMAC Properties ከሚባል ተቋም" መሆኑን ዘገባው ያትታል።

Post Reply