Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ሳኒታይዘር ይዞ ኒዉዮርክ ገቡ!

Post by DefendTheTruth » 23 Sep 2024, 10:01

አምባሳደሩ ምንም ብዙም ሳይለፉ፣ በግብፅ ቫይረስ የተለከፈዉ ኢሳያስ የምባል ሕመምተኛ ወደ ደቡብ ሱዳን በልክፍቱ ሮጦ ሄዶ ለረጭ የፈለገዉን ልክፍት፣ አምባሳደሩ ምንም ሳይለፉ ኒዉዮርክ ገቡ ና በአንዴ ይዞ የሄዱትን ሳኒታይዛር (የቫይረስ ማስወገጃ መድሓኒት) ረጩበት ና ኣከሰሙት፣ ኢሳያስ ልክፍቱን ተሸክሞ ወደ ራሱ ቤት ተመልሶዋል፣ አሜርካ መሄድ እንደሆን አይችልም፣ ወዲያዉ ስለምታሰር።