Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10167
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Berged Nkebdu according to Abi

Post by Digital Weyane » 22 Feb 2024, 19:28

ባለፉት ሃያ አመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ተጋሩ ዎገኖቼ በውጭ አገር በኤርትራውያን ስም ጡጎኝነት አግኝተዋል። ወያኔ ዎገኖቼ ስደት ስደት የሚሆነው በትክክለኛው ማንነትክን ጡገኝነት ስትጠይቅ ብቻ ነው የሚል ፈሊጥ አላቸው። በሌላ ማንነት ጡገኝነት ሞጠየቅ እስትራተጂ እንጂ ትራጀዲ አይደለም ብለው ያምናሉ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Post Reply