Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአባ ዱላ ገመዳ ወፍራም ሹመት እምቢታ የዲክታተሩ ቁልፍ መሰሶዎች መፍረስን አመልካች ነው!

Post by Horus » 28 Jun 2023, 22:17

አባዱላ መሰሎች በዲክታተሩ መጽሃፍ ውስጥ ወሳኝ ፒላር ወይም ዋላ የዲክታተሩ መሰሶ የሚባሉት ናቸው ። እነሱ መክዳት ሲጀምሩ የዲክታተሩ መዋቅሮች መፍረስ ይጀምራሉ ። ለመሆኑ 10 ሺ ዶላር በወር ደሞዝ አባዱላ ምን ቢያደርግ ነው :lol: :lol: :lol: ባለግዜ ዝርፊያ :idea: :idea: :idea:


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የአባ ዱላ ገመዳ ወፍራም ሹመት እምቢታ የዲክታተሩ ቁልፍ መሰሶዎች መፍረስን አመልካች ነው!

Post by TGAA » 28 Jun 2023, 22:50

If Obo Dula Gemeda doesn't deserve $10,000 a month, then who ..... does?

Post Reply