የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት
እና መላ ኢትዮጵያ እንደ አንድ ተነስቶ ማስወገድ ያለበት ካንሰር ።
Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት
የዐብይ አህመድ 5 አመታት ትሩፋቶች ግጭት፤ዕልቂት፤ ረሃብ ጠኔ፤መናጢ የኢኮኖሚ እርዛት፤ የሞራል ውርደት ወዘተ እኩይ ክስተቶች ናቸው። ይህ ምስለ ሰይጣን በወረሞ ስም ተሸፍኖ እንድሁም ጥቂት በማይባሉ ወረሞዎች ተደግፎ ነው በሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም ወረሞ ባልሆኑት ዜጎች ላይ የግፍ አይነቶችን እያፈራረቀ እንደ ዶፍ የሚያወርደው። እጅግ ደፋር ሰይጣን ነው የካድሬዎቹም አፍ እጅግ የቆሸሹ የጥፋት በቀቀኖች ናቸው። ለምሳሌ በቅርቡ አንድ ወረሞ ነኝ የሚል ኮሎኔል አማራ፤ትግሬ ጉራጌ የሚባል የለም ምድሩ ሁሉ የወረሞ ነው ብሎ የፋና ወጊ ፕሮፓጋንዳ እንድ ነዛ በአብይ አህመድ ታዞ ነበር። አማራ ደብረብርሃን ከተማ ሬዘርቬሽን ብቻ ይወሰናል ብሎ ሳያፋር አፉን ሞልቶ ያወራል። በጣም የሚያስቀው በብዛትም ወይም በቁጥር ከወረሞ የሚበልጠው ህዝብ ነው በወረሞ የሚሰለቀጥ የሚዋጠው። አቅሙን አያውቅ ሸክሙን መሆኑ ነው። ወረሙማዎች ኢትዮጵያን አንድ ኢንች(ሳንቲ ሜትር) መምራት ከማይችኩበት ደረጃ ላይ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ በህዝብ ኅሌና ተገርስ ሰዋል - ለምሳሌ አማራ ክልል ውስጥ ብልጽግና የሆነ ግለሰብ ሊጥ እንደሚደፋ ውሻ ሁሉም ወግድ ልክስክስ ጥፋ ከፊቴ እያለው ነው። እልፍ አእላፍ ወረሙማ ኦነግ ሰራዊት አማራ ክልል እየገባ ነው ዳሩ ግን የገባው ሁሉ መመለሱን እግዜር ያውቃል። ይለቀማል አንድ በአንድ።
Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት
ዉሃ ጠማኝ ስላለ በጥይት የተደበደበው የጉራጌ ሕዝብ !