Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 43756
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት

Post by Horus » 16 Apr 2023, 02:09

እና መላ ኢትዮጵያ እንደ አንድ ተነስቶ ማስወገድ ያለበት ካንሰር ።

Abere
Senior Member
Posts: 15771
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት

Post by Abere » 16 Apr 2023, 18:10

የዐብይ አህመድ 5 አመታት ትሩፋቶች ግጭት፤ዕልቂት፤ ረሃብ ጠኔ፤መናጢ የኢኮኖሚ እርዛት፤ የሞራል ውርደት ወዘተ እኩይ ክስተቶች ናቸው። ይህ ምስለ ሰይጣን በወረሞ ስም ተሸፍኖ እንድሁም ጥቂት በማይባሉ ወረሞዎች ተደግፎ ነው በሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም ወረሞ ባልሆኑት ዜጎች ላይ የግፍ አይነቶችን እያፈራረቀ እንደ ዶፍ የሚያወርደው። እጅግ ደፋር ሰይጣን ነው የካድሬዎቹም አፍ እጅግ የቆሸሹ የጥፋት በቀቀኖች ናቸው። ለምሳሌ በቅርቡ አንድ ወረሞ ነኝ የሚል ኮሎኔል አማራ፤ትግሬ ጉራጌ የሚባል የለም ምድሩ ሁሉ የወረሞ ነው ብሎ የፋና ወጊ ፕሮፓጋንዳ እንድ ነዛ በአብይ አህመድ ታዞ ነበር። አማራ ደብረብርሃን ከተማ ሬዘርቬሽን ብቻ ይወሰናል ብሎ ሳያፋር አፉን ሞልቶ ያወራል። በጣም የሚያስቀው በብዛትም ወይም በቁጥር ከወረሞ የሚበልጠው ህዝብ ነው በወረሞ የሚሰለቀጥ የሚዋጠው። አቅሙን አያውቅ ሸክሙን መሆኑ ነው። ወረሙማዎች ኢትዮጵያን አንድ ኢንች(ሳንቲ ሜትር) መምራት ከማይችኩበት ደረጃ ላይ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ በህዝብ ኅሌና ተገርስ ሰዋል - ለምሳሌ አማራ ክልል ውስጥ ብልጽግና የሆነ ግለሰብ ሊጥ እንደሚደፋ ውሻ ሁሉም ወግድ ልክስክስ ጥፋ ከፊቴ እያለው ነው። እልፍ አእላፍ ወረሙማ ኦነግ ሰራዊት አማራ ክልል እየገባ ነው ዳሩ ግን የገባው ሁሉ መመለሱን እግዜር ያውቃል። ይለቀማል አንድ በአንድ።

Horus
Senior Member+
Posts: 43756
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት

Post by Horus » 16 Apr 2023, 18:17

ዉሃ ጠማኝ ስላለ በጥይት የተደበደበው የጉራጌ ሕዝብ !


Right
Member+
Posts: 5060
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት

Post by Right » Yesterday, 06:44

Edu,

You are torturing Horsie relentlessly. Uncharacteristically, he is avoiding you and defending his own threads at any cost.

Remember those remarks “” are his own words. You are exposing him for who he is without adding a single word.
Good job.

Misraq
Senior Member
Posts: 18262
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት

Post by Misraq » Yesterday, 08:44

eden wrote:
Yesterday, 03:28
Horus wrote:
16 Apr 2023, 02:09
የአቶ
lol
ለአስርት አመታት ተምሮ ተመራምሮ ዶክተር የደረሰን አንድ ባለ ምጡቅ አእምሮ "እቶ" ብሎ ማዋረድ ስህተት ነው። ብልግናም ነው።

Selam/
Senior Member
Posts: 18374
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአቶ አቢይ አሀመድ ወረሞ ብልግና አገዛዝ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ጠላት

Post by Selam/ » Yesterday, 08:50

ይኸ ጥፍጥፍ ካድሬ ኦሮሞዎችን “ወሮሞ” እያለ፣ እኔን “ውራጌ”አትበሉኝ ሲል ይገርማል። ምን ዓይነት ጊንጥ ነው?

Post Reply