Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10179
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ራሱን እያታለለ ለመኖር የቆረጠ የሕወሃት ዳያስፖራ! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!

Post by Digital Weyane » 27 Feb 2023, 04:45

የሕወሓት ዳያስፖራ በሚልየን የሚቆጠሩ የትግራይ ወጣቶችን ህይወት ለእሳት ዳርገው አስፈጅተው ሲያበቁ ፣ ንስሃ ከመግባት ይልቅ እራሳቸውን በማታለል ቴክኒክ ላይ ይገኛሉ።

ምን ተብሎ እስኪነገራቸው ድረስ እንደሚጠብቁ አይገባኝም። ባህላዊ ጨዋታ ያሉት ጦርነት ከእንግዲህ አብቅቷል። በኢትዮጵያና በኤርትራ ሰራዊት ተሸንፈናል፥ ትጥቃችንን አስፈቱን።

ለነገሩ በጥቅምና በከንቱ ውዳሴ ከአሸባሪ ጁንታው ጋር የተሳሰሩ ስለሆኑ እውነቱን መቀበል ያስቸግራቸዋል። እንደዚህ የሚያሳዝን ድፍረት በትግራይ ታሪክ ታይቶ አያውቅም። ፈጣሪ ምህረት ካላደረገልን የትግራይን አቅጣጫ እየከፋ መሄዱ አይቀርም። በወገኖቻችን ደም የተጨማለቃችሁ ሁላ ምን ይሆን ትርፋችሁ? ጥርስክ ካልሆነ አሸዋ አኝክበት! ደይስንኻ ሑፃ ቖርጥመሉ! :roll: :roll:



Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: ራሱን እያታለለ ለመኖር የቆረጠ የሕወሃት ዳያስፖራ! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!

Post by Abdisa » 27 Feb 2023, 05:44

I wouldn't be surprised if the Junta living in Pretoria, South Africa have organized similar festive events. :lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:


Post Reply