Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ መዋቅሩን ከስሙ ጀምሮ እየቀየረ ነው ....ኮማንደር ፣፣ኢንስፔክተር ።።ምናምን የሚባል ነገር አይኖርም

Post by Abaymado » 04 Feb 2022, 12:20


አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጡን እየቀየረ እንደሆነ ይታወቃል:: ስሙን ራሱ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወደ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቀይሮታል::

ሌላው ድሮ ሲጠቀምበት የነበረውን ዩኒፎርም በመቀየር ወደ ካኪ ቀይሮታል::

የፖሊስ አርማው ቢጫ የነበረው ወደ ሰማያዊ ቀይሮታል::

ድሮ በወያኔ ግዜ ኮሚሽነር : ኮማንደር :ኢንስፔክተር : ሳጅን እያለ የነበረው ማዕረግ ተቀይሮ ወደ ሻለቃ: ሻምበል : መቶ እና ጓድ ሆነዋል::


እኔ ግራ የገባኝ "መቶ' ብሎ ምን ? መቶ አለቃ ቢሆን ጥሩ ነው::
"ጓድ " የሚለው ራሱ አይጥምም:: እና ሃምሳ አለቃ ቢሆን?

ስለ ፖሊስ የቀረበው ለውጥ ያያዘው ሰነድ ወደ 145 ገፅ ይሆናል:: ሁሉንም አይቼዋለሁ:: ግን እኔ የታዘብኩት ሰነዱ ላይ የአማርኛ ግድፈት ይታይበታል:: ሻምበል መባል ያለበትን ሻምብል ብለውታል::

እንደሚመስለኝ ኦሮሞዎች ናቸው የፃፉት ::

Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ መዋቅሩን ከስሙ ጀምሮ እየቀየረ ነው ....ኮማንደር ፣፣ኢንስፔክተር ።።ምናምን የሚባል ነገር አይኖርም

Post by Abdisa » 04 Feb 2022, 12:45

Abaymado wrote:
04 Feb 2022, 12:20

አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጡን እየቀየረ እንደሆነ ይታወቃል:: ስሙን ራሱ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወደ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቀይሮታል::

ድሮ በወያኔ ግዜ ኮሚሽነር : ኮማንደር :ኢንስፔክተር : ሳጅን እያለ የነበረው ማዕረግ ተቀይሮ ወደ ሻለቃ: ሻምበል : መቶ እና ጓድ ሆነዋል::

What you're seeing is the end of Neo-colonialism in Ethiopia that came riding TPLF's inferiority complex some 30 years ago. :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Abere
Senior Member
Posts: 15486
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ መዋቅሩን ከስሙ ጀምሮ እየቀየረ ነው ....ኮማንደር ፣፣ኢንስፔክተር ።።ምናምን የሚባል ነገር አይኖርም

Post by Abere » 04 Feb 2022, 12:51


The crux of the matter should not be name change. Is there any substantive change?
If yes, can this be a harbinger to changing the so-called ዴዴቢት defunct constitution?


Abaymado wrote:
04 Feb 2022, 12:20

አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጡን እየቀየረ እንደሆነ ይታወቃል:: ስሙን ራሱ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወደ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቀይሮታል::

ሌላው ድሮ ሲጠቀምበት የነበረውን ዩኒፎርም በመቀየር ወደ ካኪ ቀይሮታል::

የፖሊስ አርማው ቢጫ የነበረው ወደ ሰማያዊ ቀይሮታል::

ድሮ በወያኔ ግዜ ኮሚሽነር : ኮማንደር :ኢንስፔክተር : ሳጅን እያለ የነበረው ማዕረግ ተቀይሮ ወደ ሻለቃ: ሻምበል : መቶ እና ጓድ ሆነዋል::


እኔ ግራ የገባኝ "መቶ' ብሎ ምን ? መቶ አለቃ ቢሆን ጥሩ ነው::
"ጓድ " የሚለው ራሱ አይጥምም:: እና ሃምሳ አለቃ ቢሆን?

ስለ ፖሊስ የቀረበው ለውጥ ያያዘው ሰነድ ወደ 145 ገፅ ይሆናል:: ሁሉንም አይቼዋለሁ:: ግን እኔ የታዘብኩት ሰነዱ ላይ የአማርኛ ግድፈት ይታይበታል:: ሻምበል መባል ያለበትን ሻምብል ብለውታል::

እንደሚመስለኝ ኦሮሞዎች ናቸው የፃፉት ::

Post Reply