Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የድል ዜና!!

Post by Ejersa » 09 Dec 2021, 13:47

የኢትዮጵያ ጥምር ሀይሎች በወሰዱት የማጥቃት ኦፕሬሽን በመርሳና አካባቢው በርካታ የህወሓት ታጣቂ ሙትና ቁስለኛ ሲሆን በሰቆጣና ቆቦ በመሸሽ ላይ የሚገኘውን ወራሪ ገበሬው መንገድ ዘግቶ በከፍተኛ ተጋድሎ እያረገፈው እንደሚገኝ ታውቋል።