Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 09 Dec 2021, 13:47
የኢትዮጵያ ጥምር ሀይሎች በወሰዱት የማጥቃት ኦፕሬሽን በመርሳና አካባቢው በርካታ የህወሓት ታጣቂ ሙትና ቁስለኛ ሲሆን በሰቆጣና ቆቦ በመሸሽ ላይ የሚገኘውን ወራሪ ገበሬው መንገድ ዘግቶ በከፍተኛ ተጋድሎ እያረገፈው እንደሚገኝ ታውቋል።
