Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።

Post by Abe Abraham » 27 Oct 2021, 16:22




ጁንታየ በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ። የኣሁኑ ኣነጋገርህ እስካሁን የምታደርገው ኣካሄድ ባለማሰብና ኣርቆ ባለማየት የፈጸምከው መሆኑን ያረጋግጣል ። ትግራይ ከተደፈረች ፡ የትግራይ ሴቶች ከተደፈሩ ዋናው ደፋሪ ጁንታና የጁንታ ተከታዮች ናቸው ። ክስልጣን ማባራር ካናደድህ ለምን ከየተናደዱ የደቡብ ኣፍሪቃ ነጮች ኣልትማርም ? በሌብነት ይሁን በትጋት የተማርከውን ገንዘብ የማከማቸት ብልሃት ተጠቅመህ ለመኖር ለምን ኣላሰብክም ? በፓርላማም የሚስጠህን 5% ድርሻ ተቀብለህ ልዩ ችሎታ ካለህ ደሞ የሚኒስተርና ሌላ ቦታ ተሰጥቶህ ተመስግን ኣምላኬ ብለህ ለመኖር ለምን ኣላሳብክም ? ትንሽ እያለህ ሁሉን ለራሴ ኣይባልም ። የሰው መልክ ይዘህ የሰው ባህርያት - ጥሩውን - ቢኖርብህ የትግራይ ወጣቶችና ህጻናት ዝም ብለህ ባላስጨረስክም ነበር ። ለግዜው ይህ ይብቃህ ደደብ !!



Tadiyalehu
Member
Posts: 675
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።

Post by Tadiyalehu » 27 Oct 2021, 16:40

Abe Abraham
ኦሮሞን ሲሰድብ የነበረው ወያኔ ነው ወይስ በኛው ትግል ከሰላሳ ዓመት ልጓሙ የተፈታው የአማራ ትምክህተኛ???
ሰፊ መሬት ባየ ቁጥር "የአማራ ርስት" እያለ ለሀጩን ሲዘራ የነበረው ማነው??
የኦሮሞን ማንነት (ኦሮሙማ)ን በአደባባይ ሲሰድብና ሲያንቋሽሽ የነበረው ማነው?? ወያኔ ነው ወይስ አማራ??
ኧረ ምሳሌ ፍለጋ ሩቅ መሄድ አያስፈልግም። እዚሁ ፎረም ላይ Abere የሚባል ድንጋይ ራሥ አለልህ!

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።

Post by Abe Abraham » 31 Oct 2021, 21:08



የኢትዮጵያ ህዝብ ሞኝ ኣይደለም ። ወያኔን ጥሩ ኣድርጎ ያውቃል ።

The Believer Does Not Get Bitten From Same Hole Twice - Shaykh Salih Al-Luhaydan (Hadith)


Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።

Post by Abe Abraham » 01 Nov 2021, 15:08

Tadiyalehu wrote:
27 Oct 2021, 16:40
Abe Abraham
ኦሮሞን ሲሰድብ የነበረው ወያኔ ነው ወይስ በኛው ትግል ከሰላሳ ዓመት ልጓሙ የተፈታው የአማራ ትምክህተኛ???
ሰፊ መሬት ባየ ቁጥር "የአማራ ርስት" እያለ ለሀጩን ሲዘራ የነበረው ማነው??
የኦሮሞን ማንነት (ኦሮሙማ)ን በአደባባይ ሲሰድብና ሲያንቋሽሽ የነበረው ማነው?? ወያኔ ነው ወይስ አማራ??
ኧረ ምሳሌ ፍለጋ ሩቅ መሄድ አያስፈልግም። እዚሁ ፎረም ላይ Abere የሚባል ድንጋይ ራሥ አለልህ!

Now, we are talking about Tigré attitude towards the Amhara, Oromo, Debub and others in Ethiopia. You can not pretend to be a liberator with such an attitude.

Tadiyalehu
Member
Posts: 675
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።

Post by Tadiyalehu » 02 Nov 2021, 03:25

ያሌለ ነገር አትዘባርቅ!
የአማራ ችግር ምን እንደሆነ ልንገርህ? ... ከእውነት ጋር ፀበኛ ናችሁ። ጠቅላላ! ሐቅ ሲነገራችሁ አትወዱም። ምን ዓይነት አባት ነው የፈጠራችሁ? ተልካሻ ፣ ከአውነት የተጣላ ውሸታም እና አስመሣይ ብቻ!
ሰው'ኮ ለእውነት ይሞታል! ሐቅ ብትይዙ አብረናችሁ እንሞታለን! በማጭበርበር ግን ማንንም አታሳምኑም።


Post Reply