-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።
ጁንታየ በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ። የኣሁኑ ኣነጋገርህ እስካሁን የምታደርገው ኣካሄድ ባለማሰብና ኣርቆ ባለማየት የፈጸምከው መሆኑን ያረጋግጣል ። ትግራይ ከተደፈረች ፡ የትግራይ ሴቶች ከተደፈሩ ዋናው ደፋሪ ጁንታና የጁንታ ተከታዮች ናቸው ። ክስልጣን ማባራር ካናደድህ ለምን ከየተናደዱ የደቡብ ኣፍሪቃ ነጮች ኣልትማርም ? በሌብነት ይሁን በትጋት የተማርከውን ገንዘብ የማከማቸት ብልሃት ተጠቅመህ ለመኖር ለምን ኣላሰብክም ? በፓርላማም የሚስጠህን 5% ድርሻ ተቀብለህ ልዩ ችሎታ ካለህ ደሞ የሚኒስተርና ሌላ ቦታ ተሰጥቶህ ተመስግን ኣምላኬ ብለህ ለመኖር ለምን ኣላሳብክም ? ትንሽ እያለህ ሁሉን ለራሴ ኣይባልም ። የሰው መልክ ይዘህ የሰው ባህርያት - ጥሩውን - ቢኖርብህ የትግራይ ወጣቶችና ህጻናት ዝም ብለህ ባላስጨረስክም ነበር ። ለግዜው ይህ ይብቃህ ደደብ !!
-
Tadiyalehu
- Member
- Posts: 675
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።
Abe Abraham
ኦሮሞን ሲሰድብ የነበረው ወያኔ ነው ወይስ በኛው ትግል ከሰላሳ ዓመት ልጓሙ የተፈታው የአማራ ትምክህተኛ???
ሰፊ መሬት ባየ ቁጥር "የአማራ ርስት" እያለ ለሀጩን ሲዘራ የነበረው ማነው??
የኦሮሞን ማንነት (ኦሮሙማ)ን በአደባባይ ሲሰድብና ሲያንቋሽሽ የነበረው ማነው?? ወያኔ ነው ወይስ አማራ??
ኧረ ምሳሌ ፍለጋ ሩቅ መሄድ አያስፈልግም። እዚሁ ፎረም ላይ Abere የሚባል ድንጋይ ራሥ አለልህ!
ኦሮሞን ሲሰድብ የነበረው ወያኔ ነው ወይስ በኛው ትግል ከሰላሳ ዓመት ልጓሙ የተፈታው የአማራ ትምክህተኛ???
ሰፊ መሬት ባየ ቁጥር "የአማራ ርስት" እያለ ለሀጩን ሲዘራ የነበረው ማነው??
የኦሮሞን ማንነት (ኦሮሙማ)ን በአደባባይ ሲሰድብና ሲያንቋሽሽ የነበረው ማነው?? ወያኔ ነው ወይስ አማራ??
ኧረ ምሳሌ ፍለጋ ሩቅ መሄድ አያስፈልግም። እዚሁ ፎረም ላይ Abere የሚባል ድንጋይ ራሥ አለልህ!
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።
የኢትዮጵያ ህዝብ ሞኝ ኣይደለም ። ወያኔን ጥሩ ኣድርጎ ያውቃል ።
The Believer Does Not Get Bitten From Same Hole Twice - Shaykh Salih Al-Luhaydan (Hadith)
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።
Tadiyalehu wrote: ↑27 Oct 2021, 16:40Abe Abraham
ኦሮሞን ሲሰድብ የነበረው ወያኔ ነው ወይስ በኛው ትግል ከሰላሳ ዓመት ልጓሙ የተፈታው የአማራ ትምክህተኛ???
ሰፊ መሬት ባየ ቁጥር "የአማራ ርስት" እያለ ለሀጩን ሲዘራ የነበረው ማነው??
የኦሮሞን ማንነት (ኦሮሙማ)ን በአደባባይ ሲሰድብና ሲያንቋሽሽ የነበረው ማነው?? ወያኔ ነው ወይስ አማራ??
ኧረ ምሳሌ ፍለጋ ሩቅ መሄድ አያስፈልግም። እዚሁ ፎረም ላይ Abere የሚባል ድንጋይ ራሥ አለልህ!
Now, we are talking about Tigré attitude towards the Amhara, Oromo, Debub and others in Ethiopia. You can not pretend to be a liberator with such an attitude.
-
Tadiyalehu
- Member
- Posts: 675
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: በየኢትዮጵያ ሰራዊት ግፍና ክዳት ሰርተህ ኦሮሞውን "ጋላ " ኣማራውን " የኣህያ ዘር " የደቡብ ደግ ሰዎችን " ፕሪሚቲቭ " ብለህ ሰድበህ ኣሁን " ነጻ ኣውጪ " ልትሆን ኣትችልም ።
ያሌለ ነገር አትዘባርቅ!
የአማራ ችግር ምን እንደሆነ ልንገርህ? ... ከእውነት ጋር ፀበኛ ናችሁ። ጠቅላላ! ሐቅ ሲነገራችሁ አትወዱም። ምን ዓይነት አባት ነው የፈጠራችሁ? ተልካሻ ፣ ከአውነት የተጣላ ውሸታም እና አስመሣይ ብቻ!
ሰው'ኮ ለእውነት ይሞታል! ሐቅ ብትይዙ አብረናችሁ እንሞታለን! በማጭበርበር ግን ማንንም አታሳምኑም።
የአማራ ችግር ምን እንደሆነ ልንገርህ? ... ከእውነት ጋር ፀበኛ ናችሁ። ጠቅላላ! ሐቅ ሲነገራችሁ አትወዱም። ምን ዓይነት አባት ነው የፈጠራችሁ? ተልካሻ ፣ ከአውነት የተጣላ ውሸታም እና አስመሣይ ብቻ!
ሰው'ኮ ለእውነት ይሞታል! ሐቅ ብትይዙ አብረናችሁ እንሞታለን! በማጭበርበር ግን ማንንም አታሳምኑም።
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00