-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
የፓርላማ ሕግ ጥሰው ተናገሩ የተባሉት ሁለት አባላት፥ ድምፃቸው ሊሰማ ይገባል። ግን ያቀረቡት አቤቱታ እውነት ለመሆናቸው፥ በገለልተኛ አካል ሊጣሩ ይገባቸዋል።
የፓርላማ ሕግ ጥሰው ተናገሩ የተባሉት ሁለት አባላት፥ ድምፃቸው ሊሰማ ይገባል። ግን ያቀረቡት አቤቱታ እውነት ለመሆናቸው፥ በገለልተኛ አካል ሊጣሩ ይገባቸዋል። ችግሩ ዐቢይ ገለልተኛ አካል መፍራቱ ነው።