Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

የፓርላማ ሕግ ጥሰው ተናገሩ የተባሉት ሁለት አባላት፥ ድምፃቸው ሊሰማ ይገባል። ግን ያቀረቡት አቤቱታ እውነት ለመሆናቸው፥ በገለልተኛ አካል ሊጣሩ ይገባቸዋል።

Post by EwnetYashenifal » 24 Mar 2021, 23:13

የፓርላማ ሕግ ጥሰው ተናገሩ የተባሉት ሁለት አባላት፥ ድምፃቸው ሊሰማ ይገባል። ግን ያቀረቡት አቤቱታ እውነት ለመሆናቸው፥ በገለልተኛ አካል ሊጣሩ ይገባቸዋል። ችግሩ ዐቢይ ገለልተኛ አካል መፍራቱ ነው።