ይህ ወሮበላ ጁንታ እጁን ካልሰጠ ጦርነቱ ብዙ ግዜ ይወሳዳል ከተማው ራሱ ሊፈርስ ይችላል ። ለምን?
የመቀሌ ሕዝብ ቁጥር ከ320 ሺ አይበልጥም። አሁን ሸሽቶ መቀሌ የተከማቸው ልዩ ሃይል ምናምን እስከ 100 ሺ ይደርሳል ብንል የከተማው 1/3 ወይም 1/4 ናቸው ማለት ነው ። ይህ ላንድ ከተማ ብዙ ነው ።
ጦርነቱን አጭር፣ ሰርጂካል ኦፐሬሽን ከመሆን ወደ ከተማ የመንገድ ዉጊያ ከተለወጠ የከተማው መፍረስ ብቻ ሳይሆን ...
በዉሃ፣ ምግብ፣ ጽዳት እጦት ረሃብ፣ በሽታ፣ ወረርሽኝ ይነሳል ። ኮቪድ እንዳለ ሆኖ ማለት ነው።
ለዚህ ሁሉ መፍትሄው ባስቸኳይ የከተማው ነዋሪ ሕዝብ ግዙፍ ሰልፍ ጠርቶ እነዚህ ከተማ ውስጥ ተደብቀው የሚያስጨርሷቸውን ሌቦች ከተማ ለቀው ወደ ሚሄዱበት እንዲሄዱ መጠየቅ ላለም ማሳየት ።
ከቻሉ ደሞ ከኢትዮዮጵያ ሰራዊት ጋር ኮሚኒኬሽን ሰርግተው ሌቦቹ ያሉበትን ቦታ መንገር ነው ።
አለዚያ እነሱም ከጁንታው ጋር ያልቃሉ ማለት ነው።
ኢትዮጵያ በምንም አይነት ይህን የግብጽ አምስተኛ ረድፍ ጁንታ ሳትደመስስ ወይ ሳታስር ጦርነቱ አይቆምም