Re: ዜና እስር!
ሰበር መረጃ!
የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ ትዕዛዝ የሰጠው ጄነራል በቁጥጥር ስር ውሏል!! ሜ/ጄ ገብረመድን ፍቃዱ ይባላል የመከላከያ መገናኛ ዘርፍ ሀላፊ ነው ከሰሜን እዝ ያለውን ግንኙነት እንዲቋረጥና እርምጃ እንዲወሰድ በድብቅ ትዕዛዝ መስጠቱ ተረጋግጦ ትናንት ምሽት ሊያመልጥ ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።

የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ ትዕዛዝ የሰጠው ጄነራል በቁጥጥር ስር ውሏል!! ሜ/ጄ ገብረመድን ፍቃዱ ይባላል የመከላከያ መገናኛ ዘርፍ ሀላፊ ነው ከሰሜን እዝ ያለውን ግንኙነት እንዲቋረጥና እርምጃ እንዲወሰድ በድብቅ ትዕዛዝ መስጠቱ ተረጋግጦ ትናንት ምሽት ሊያመልጥ ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።
