Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ዜና እስር!

Post by Ejersa » 07 Nov 2020, 08:59

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ላይ ግጭት እንዲቀሰቅሱ ተልእኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 3 ትህነጋውያን አትክልቲ፣ ጎይቶም እና አረጋዊ የተባሉ ካማሽ ከተማ ላይ ገቢ ተደርገዋል።

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ዜና እስር!

Post by Ejersa » 07 Nov 2020, 09:53

ሰበር መረጃ!
የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ ትዕዛዝ የሰጠው ጄነራል በቁጥጥር ስር ውሏል!! ሜ/ጄ ገብረመድን ፍቃዱ ይባላል የመከላከያ መገናኛ ዘርፍ ሀላፊ ነው ከሰሜን እዝ ያለውን ግንኙነት እንዲቋረጥና እርምጃ እንዲወሰድ በድብቅ ትዕዛዝ መስጠቱ ተረጋግጦ ትናንት ምሽት ሊያመልጥ ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።


Post Reply