Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40429
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ወያኔ ስዎቿን ወደ መቀሌ ወሰደች !! ባቄላ ጠፋ፣ ፈስ ቀለለ እንዲሉ! ማፊያው ቢበተን ማለት ነው

Post by Horus » 05 Oct 2020, 17:17

loading... [audio]
እነ አቢይ አንቲ ፍራጃይል ፍጡር ሆነዋል፤ ይህም ማለት አንድ ተጻራሪ ሁኔታ ሲያጋጥማችው ያንን ተቃርኖ ወደ ገምቢ ግብአት መለወጥ ነው ። አሁን እንደ ሚሆነው ዎያኔ በራሱ ፈቃድ ካንሰር የሆነው ሴሉን ከኢትዮጵያ ማውጣቱ ላገራችን እስትራተጂክ ሰላምና መረጋጋት ቁልፍ ነገር ነው ። ኢትዮጵያ ከዎያኔ ካንሰር እስከ ጸዳች ድረስ ምትጠቀመው ኢትዮጵያ ነች ። ዎያኔ ካዲስ አበባ እስከ ራቀ ድረስ ዋጋ ቢስ እየሆነ፣ እየተረሳ ይሂዳል ። ይህ የሃይል ሚዛን ሕግ ነው። 13 ዎያኔዎች የያዙትን ወንበር ለመሙላት የተዘጋጁ በመቶ የሚቆጥሩ ኢትዮጵያዊ ቴክኖክራቶች አሉ ። አቢይ ነግ ይሞላዋል ። ክዚህ በኋላ ትግሪ እንዴት ተመልሶ በኢትዮጵያ ሲስተም ውስጥ እንደ ሚገባ የራሱ የትግሬ ችግር ነው ። ፈርንሳይ ሲተርት ሾርባውን የቀቅልሽው አንቺ ነሽና አንቺው ጠጪው ይላል :lol:
Last edited by Horus on 05 Oct 2020, 17:51, edited 1 time in total.


Post Reply