Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Horus
Senior Member+
Posts: 40247
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by Horus » 24 Jun 2020, 03:30

kibramlak wrote:
24 Jun 2020, 03:06
Very beautiful !

Thanks, Horus
እኔ እንደ ፈረሰ የምወደውና ማከብረው ነገር የለም ። ልጅ ሆኜ ልክ መጋለብ እንደ ቻልኩ ነበር ባላገር የተውኩት ፤ እነዚህን ሴት ልጆች አይቼ አልጠግባቸውም !!!

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by Guest1 » 24 Jun 2020, 03:43

ሆረስ
ስለብሄሮች እየተፈላስፍክ ከርመህ ስባት ቤት ኣዊን ከሰባት ቤት ጉራጌ ጋር እንዴት ማገናኘት እንዳልቻል በጣም ይገርማል። ጭፈራቸውስ? በጣም ይመሳሰላል!
ሰባት ቁጥር ትልቅ ሚስጢር ኣላት!
ለምሳሌ ሰባት ቤት ተቆጥሮ ነው ጋብቻ የሚፈጽመው
ጉራጌዎች ሰባት ቤት ብቻ ሳይሆን ሰባት አገርም ኣላቸው።
:)

Horus
Senior Member+
Posts: 40247
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by Horus » 24 Jun 2020, 04:15

Guest1

አይደለም፤ ያንተ ትርጓሜ ያን ያህል መራቁ ገርሞኛል ። እኔ አካባቢያችን ካሉት ያገው ሕዝብ ጋር ጉራጌ ምን ያህል ትስስር እንዳለው ያጠናሁት ነገር አይደለም ። ቢኖርም ደስ የሚለኝ ነገር ነው ።

እኔ የተነሳሁት ይሁኔ በላይ ከለቀቀው አይሞሎ ከሚለው ዘፈኑ ነው። ያን ዘፈን ሳይ የ7 ቤት አዊ በዓል ታወሰኝ፣ ስለ ምወደውና ስለ ምከታተለው ።

ዛሬ ተዳክሞ ነው እንጂ ጉራጌ ትልቅ የፈረስ ባህል አለው ። ያደኩበት ነው ።

ለምሳሌ ጉግስ የሚለውን የፈረሰ እሽድድም ወሰድ ። ቃሉ አሁን በሙሉ ትርጉሙ ያለው በጉራጌ ነው ። ጉግ ወይም ጉገት ማለት ፍጠን፣ ፋጥነት ማለት ነው። ስለዚህ ጉግስ ማለት ፈጣን የፈርሰ ግልቢያ ማለት ነው።

ለምሳሌ ስግሪያ ወይም መስገር፣ ሰጋር የሚለውን ሌላ የፈርሰ ነገር ወሰድ። ቃሉ በጥሬ ጥቅሙ ያለው በጉራጌ ነው። የቃሉ ስረ ትርጉም 'ሰግር' ማለትን ለውጥ፣ ለዋውጥ ማለት ነው። ይህ ነው ፈረሱ አንድ እግሩን በሌው ተራ በተራ እየለወጠ እንዲራመድ እግሮቹ ታስረው የሚሰለጥነው ። አዊ ደንገላሳ የሚለው እኛ ሶምሶማ እንለዋለን ።

ይኔ ሞቲቨ ይህ ነበር፣ እሱም ለፈርስ ያለኝ ፍርቅ ነው። አንተ ያልከው እውነትነት ሊኖረው ይችላል፤ ስለ 7 ቁጥርም ሆነ፣ ስለ 7 ዘር ቆጠራ ወዘተ ። አስብበታለሁ!! ኬር

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by Guest1 » 24 Jun 2020, 10:05

ቀና መልስ በመስጥትህ ኣመሰግናለሁ። እኔም ኣንድ ታሪክ አዋቂ ሰባት አገር መስርተዋል እያለ ስለብሄሮች ታሪክ ሲያወራ ሰምቼ ነው ለማዛመድ የሞክርኩት።

ተገዝቼ መጣሁ በሰባት አቡን፣
ሥራዬን ላልፈታ ቦዘኔ ላልሆን
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
እንዲህም የሰማሁ መስለኝ
ሰባት ቀን ያላወቅከውን ሰው (ማንነቱን) በአንድ አመትም አታውቁትም

Horus
Senior Member+
Posts: 40247
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by Horus » 24 Jun 2020, 20:07

Guest1 wrote:
24 Jun 2020, 10:05
ቀና መልስ በመስጥትህ ኣመሰግናለሁ። እኔም ኣንድ ታሪክ አዋቂ ሰባት አገር መስርተዋል እያለ ስለብሄሮች ታሪክ ሲያወራ ሰምቼ ነው ለማዛመድ የሞክርኩት።

ተገዝቼ መጣሁ በሰባት አቡን፣
ሥራዬን ላልፈታ ቦዘኔ ላልሆን
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
እንዲህም የሰማሁ መስለኝ
ሰባት ቀን ያላወቅከውን ሰው (ማንነቱን) በአንድ አመትም አታውቁትም
አው 7 የተመለከ ቁጥር ነው ልክ እንደ X (10)። ሰንበት ማለት ሰባት ማለት ሲሆን የጸሃይ አምላኪዎች ቀን ነበር ። ሰባት ማለት የጸሃይ ቀን ማለት ነበር። ኋላ አሃዱ ብሎ የመጀመሪያው ቀን ሆነ ። ስለዚህ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ሰኞ ሳይሆን እሁድ ነው።

በሳይኮሎጂ የሰው ልጅ ሙሉ ፐርሰናልቲ አግኝቶ ካራክተር የሚሞላው በ7 አመቱ ነው ። የሰው ባህሪ ክ7 አመት በኋላ በመሰረቱ አይለወጥም ። our core personality is fully formed at the age of 7 and remains the same until we die. so the ancients knew somethnig about that number.

Selam/
Senior Member
Posts: 17017
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by Selam/ » 24 Jun 2020, 22:46

—Seven continents
—Seven seas
—Seven rainbow colors
—Seven sacraments
—Seven canonical fasts
—Seven vowels በቡቢባቤብቦ
—James Bond 007

Horus wrote:
24 Jun 2020, 20:07
Guest1 wrote:
24 Jun 2020, 10:05
ቀና መልስ በመስጥትህ ኣመሰግናለሁ። እኔም ኣንድ ታሪክ አዋቂ ሰባት አገር መስርተዋል እያለ ስለብሄሮች ታሪክ ሲያወራ ሰምቼ ነው ለማዛመድ የሞክርኩት።

ተገዝቼ መጣሁ በሰባት አቡን፣
ሥራዬን ላልፈታ ቦዘኔ ላልሆን
ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ
እንዲህም የሰማሁ መስለኝ
ሰባት ቀን ያላወቅከውን ሰው (ማንነቱን) በአንድ አመትም አታውቁትም
አው 7 የተመለከ ቁጥር ነው ልክ እንደ X (10)። ሰንበት ማለት ሰባት ማለት ሲሆን የጸሃይ አምላኪዎች ቀን ነበር ። ሰባት ማለት የጸሃይ ቀን ማለት ነበር። ኋላ አሃዱ ብሎ የመጀመሪያው ቀን ሆነ ። ስለዚህ የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ሰኞ ሳይሆን እሁድ ነው።

በሳይኮሎጂ የሰው ልጅ ሙሉ ፐርሰናልቲ አግኝቶ ካራክተር የሚሞላው በ7 አመቱ ነው ። የሰው ባህሪ ክ7 አመት በኋላ በመሰረቱ አይለወጥም ። our core personality is fully formed at the age of 7 and remains the same until we die. so the ancients knew somethnig about that number.

tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: የሰባት ቤት አዊ የፈረስ ንግስ !!! A Spectacular Culture ! 2ቱን ፈረሰኛ ሴት ልጆች ተመልከቱ !!!

Post by tlel » 24 Jun 2020, 22:54

How can you equate Awi Gojam with Gurage? We all migrate from one another that is not what I am talking about. In fact the people of center, East and South are losing their identity due to these fake "Oromos" snatching our heroes Balcha, Bekele, etc, Adwa my grandfather fought for died for is denying us our heroism, is now it is going to be give as if only North fought for it. In fact I have heard some saying Adwa was not fought by South and Central or East, how did my grandfather died then? Italy also had occupied the entire Ethiopia while still our grand father was fighting to liberate Ethiopia, we are losing so many of who we are by the so called Wahabi and Protestant Oromos who are injected by alien vaccine to deny who they are! Are you not seeing what I am seeing?

Post Reply