Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7513
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የሥራ ካልቸር የሌለው ሕዝብ ካልቸር አለው ማለት አይቻልም! የማይሰራ ሕዝብ ካልቸር መፍጠር አይችልም!

Post by Naga Tuma » 08 May 2026, 21:48

almaze wrote:
08 May 2026, 02:05
eden wrote:
08 May 2026, 01:42
የሥራ ካልቸር የሌለው ሕዝብ

is there society in this planet with no culture of work or work ethic?
Twenty-five years have passed since ዳንሰኛው ማሕበረሰብ abandoned its work ethic and began depending on remittances.
What faithless bea$t walked as Jesus Christ two thousand years after the man was crucified?

Naga Tuma
Member+
Posts: 7513
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የሥራ ካልቸር የሌለው ሕዝብ ካልቸር አለው ማለት አይቻልም! የማይሰራ ሕዝብ ካልቸር መፍጠር አይችልም!

Post by Naga Tuma » 08 May 2026, 22:29

Horus wrote:
08 May 2026, 02:06
eden wrote:
08 May 2026, 01:42
የሥራ ካልቸር የሌለው ሕዝብ

is there society in this planet with no culture of work or work ethic?
Yes. Almost all primitive, underdeveloped, poor, and purposeless people and societies lack the culture of work and this lacking is very much the cause of failure in almost all of their lives. Have you calculated how many millions of man hours of productive work and creativity Eritreans and Tigres have lost between 1960 and now engaged in war and violence rather than work or purposeful human activity? So, in your judgement do you think that Tigres have a culture of work? No. They have a culture of war. Culture is a way of life of a people. War and violence is the way of life of Tigres and Eritreans. Do you know what the dominant human activity in Eritrea is ? It is war. It is Sawa. When a people lacks the culture of work, they also lack the ability to solve problems. Why do Eritreans and Tigres flee in all directions of the world. It is because they lack culture. They lack ways of doing things. they don't know how to solve their problem. This is called Truth. I know it hurts because it is truth. So, what is the dominant Eritrean culture? what is the dominant Tigre culture? I leave you to answer that question!
Says a primitive p!mp who acts literate.

በህይወቴ ዉስጥ ትልቁ ትግሌ ሙሴ የእስራኤል ፕሮፌት ነበረ የተባለን ወደ ጥንት ኢትዮጵያዊነቱ መመለሴ እና የሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህንን ኑዛዜ ማሳካቴ ነዉ።

ታወቀ ማለት ስኬቱ ጀመረ ማለት ነዉ።

Selam/
Senior Member
Posts: 18054
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሥራ ካልቸር የሌለው ሕዝብ ካልቸር አለው ማለት አይቻልም! የማይሰራ ሕዝብ ካልቸር መፍጠር አይችልም!

Post by Selam/ » 08 May 2026, 22:40

ሊስትሮው
ቀንድህ ሲመታ ተንቀዥቅዠህ ህዝብ ስር ትለጠፋለህ። አሁን እስኪ ጉራጌ፣ ሶዶ፣ ዳር ማር፣ አስኮ የሚባለውን ዝባዝንኬ ምን አመጣው?

እኔ የማወራው በፈርዖን ጣዖት ስም ስለሚጠራው ጭልፊቱ ስለተባለው ወራዳና ልክስክስ የፒፒ ካድሬ ነው። የጎጥ ፈስ በልጅነቱ ስለተፈሳበት፣ ባጠገቡ ያለፈው እያንዳንዱ ሰው አፍንጫውን ይይዛል። :lol: :lol: :lol:
ቁናስ!

Horus wrote:
08 May 2026, 21:02
Selam/ wrote:
08 May 2026, 20:49
ትክክል ነው!
አናሳ የሆነ ሰው ዕድሜ ልኩን ያችን ድሮ በልጅነቱ ያሸተታትን የመንደር ውስጥ የጎጥ ቁናስ ሲያፋልግ አርጅቶ ይሞታል።

Misraq wrote:
08 May 2026, 16:14
Kalupitic s ጉራጌ ቢሆን? ሁሬሳ እንጣጥ እያለ ፈሱን ፊታችን ላይ ይፈሳብን ነበር
ዳር
የለማኝ ልጅ ለምጻም፡ አንተ አይደለም ጫማ የጎማ ጢብ ጢብ ሳታደርግ ነው ጉራጌ አዞ ሸራ ጫማን ሰርቶ ቻይናን የተካው! ያ የሆነው የዛሬ 55/60 አመት ነው! made in Sodo ይባል የነበረው ዳር ማርና አስኮን የሚወዳደር ጫማ በራሱ ቆዳ የሰራው ጉራጌ የዛሬ 60 አመት ነበር ። የእንግሊዝ ጫማ ፓተንት ወስደሃል ተብሎ ክስቶ የተከሰሰው የዛሬ 50 አመት ነበር!

እናንተ አህያ ሰገጮች! ዛሬ ሂድና የኢትዮጵያን የቆዳ ምርቶች አለም አቀፍ ደረጃ ሰቅሎ ፕሮዳክቶች ለቅንጦት አለም ሱቆች የሚያቀርበው ማን እንደ ሆነ ጠይቀህ ተረዳ ! አህያ ቦዘኔ ሁላ!

Naga Tuma
Member+
Posts: 7513
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የሥራ ካልቸር የሌለው ሕዝብ ካልቸር አለው ማለት አይቻልም! የማይሰራ ሕዝብ ካልቸር መፍጠር አይችልም!

Post by Naga Tuma » 08 May 2026, 23:12

Horus wrote:
08 May 2026, 12:08
Abere wrote:
08 May 2026, 11:44
አዎ! ሰውን ሰው ያደረገው ሥራ ነው የሚለው የሁሬሳ የጥንቱ ተራማጅ ደርግ ካድሬ የአሁኑ ኦሮሙማ ፒፒ ሶሻል ሚድያ ሠራዊት ንድፈ-ሃሳብ ሳይሆን የፌረደሪክ ኢንግልስ ነው።

ምን ዓይነት ሥራ የሚለው ማብራሪያ ይፈልጋል፤ ሥራ የማያሰሩ እንቅፋቶች፤ እንቅፋት መሆን በእራሱ ስራ የሚመስላቸው እንደ ኦሮሙማ ፒፒ ተከፋዮች አሉ ።ስርቆት እና ውሸት የስራ ባህል ነው ብለው የሚኖሩ አሉ። አጭበርብረው አትርፈው ታታሪ ነጋዴዎችነን ብለው የሚኮፈሱ አሉ etc።

ሆረስ/ሁሬሳ አብይ አህመድ ቀጥሮ በአዳራሽ ውስጥ cubicle office አሰማርቶ የሶሻል ሚድያ ሰራዊት አንዱ ተቀጣሪ ነው። ይህ አሁን ስራ ነው? ወንጀል ከስራ ይቆጠራል?

ባህል የሰው ልጅ ሁሉ የጋራ ባህርይ ነው። ባህል የሌለው እና ስም የሌለው የሰው ዘር የለም። ባህል የሰው ልጅ ለመኖር ሲል የፈጠረው ችሎታ ነው - ሰውን ከሌሎች እንሰሳት የሚለየው ይህን ለማድረግ የሚያስችል አካላዊ ወይም ተፈጥሮዊ ጸጋ ስለ ሰጠው ነው።


አበረ ምትባል መሃይም ተለጣፊ! ለምን ሳኮሎጂስት አታይም? እኔ አንተን አግዳሚ ወምበር ላይ አስቀምጬ የማስተምርህ ሰው ነኝ! ለምን አትተወኝም? አንተ የምትሞጫጭረው ቅራቅምቦ ላይ አንድ ቀን መልሼ አላቅም! መቼ ነው እኔ ላይ ከመለጠፍ የምትገታው? አህያ!
የስደት ታሪክን ኣንብበህ ማረም ወይም ይታረም ማለት ያልቻልክ ማስተማር እችላለሁ ባይ ነህ።

ለማያዉቅህ መታጠን ኣይሰለችህም።

Post Reply