-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
የአልዛይመር ህሙማን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ "የመርሳት በሽታ የለም" በማለት በሙሉ ድምፅ አፀደቀ!"
የህወሓት ጠቅላላ ጉባኤ 'በፓርቲው ህልውና እና ቀጣይ እጣፈንታ ላይ ወሳኝ ይሆናል' ያሉትን ውሳኔ ያሳልፋል" ተብሎ ሲጠበቅ "ህወሓት ከብልፅግና ፓርቲ ጋር ላለመዋሃድ ያሳለፈውን ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ተቀብለን አፅድቀናል" ብለው ሀገር ያወቀውን፥ ፀሃይ የሞቀውን ነገር መልሰው አልነገሩንም? ይሄ እኮ "የአልዛይመር ህሙማን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ "የመርሳት በሽታ የለም" በማለት በሙሉ ድምፅ አፀደቀ!" እንደማለት ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ከሞላ-ጎደል ሁሉም የህወሓት አባላትና አመራሮች ትላንት ላይ የቆሙ፣ በሙታን ታሪክ ላይ የቆዘሙ፣ እንኳን የወደፊቱን አሁን ላይ በዙሪያቸው ያለውን ነባራዊ እውነታ ማየት የተሳናቸው ቆሞ-ቀር ናቸው። እነዚህ እንደ አልዛይመር ህሙማን ታላንት የሆነውንና የተናገሩትን ማስታወስ የተሳናቸው ሰዎች አንድ ላይ ተሰብስበው "የመርሳት በሽታ የለም" የሚል ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ቢያፀድቁ ምን ፋይዳ አለው? የአልዛይመር በሽታ የለም ቢሉ፤ ከህመማቸው አይፈውሳቸው፣ የበሽታውን አይነትና ባህሪ አይቀይረው። ትላንት፣ ዛሬም ሆነ ነገ የህወሓቶች መሠረታዊ ችግር መናገርና መፃፍ ሳይሆን የተናገሩትን ማወቅና ማስታወስ ነው!!
Re: የአልዛይመር ህሙማን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ "የመርሳት በሽታ የለም" በማለት በሙሉ ድምፅ አፀደቀ!"
What I expect is defectors. How many of them are gonna defect in the next few days and how many more weeks it’s going to take them all but aboy Sibatu to surrender.
-
Weyane.is.dead
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: የአልዛይመር ህሙማን ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ "የመርሳት በሽታ የለም" በማለት በሙሉ ድምፅ አፀደቀ!"
Look at them bunch of low iqs. They dont look convinced. Its all drama. Another usless conference to make it look like they hold any relevance. Couldnt fool a baby with that act. They just need concede defeat and beg for mercy.