Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና! የዓረና እና የትዴፓ አባሎች በረዳ ቆላ ተምቤን ከተማ ጉያ በተባለ ፖሊስ ጣብያ ታስረው ይገኛሉ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 21 Dec 2019, 11:31

ከታሰሩ አባሎች1 ፀጋይ ደስታ 2 ማርቆስ ፀጋይ 3 ሓየሎም ። የታሰሩበት ምክንያት ለምን በከተማው ትቀሳቀሳላቹ ነው። እናንተ የአብይ አሕመድ ተላላኪዎች ናቹ ብላ በጥቆማ ያሳሰርዋቸው ደግሞ በጤና ጣብያ የምትሰራ ወ/ሮ መድሂን እና የጤና ጣብያው ጠባቂ ሓጎስ በርሀ የተባሉ ናቸው"።
ምንጭ አክቲቪስት ሚኪ ተስፋዬ




Post Reply