Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Post
by Revelations » 18 Dec 2019, 18:17
ቁጥር ፩
ያልተናገርዉንም ሆነ ያልፃፈውን አምላኪዎቹ በምናባቸው ያነቡታል ፥ ይሰሙታልም።
Please wait, video is loading...
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Post
by Revelations » 18 Dec 2019, 18:29
ቁጥር ፪
ከምናባችሁ የዛቃችሁት የቅዥት ውጤት ነውና አስተካክሉ ሲባሉም አሻፈረኝ ብለው ወደ መፅሄት ፊት ለጠፏት ፤ ሆኖም ግን እዛም ላይ ሆና ፍሬ አላፈራችላቸዉም።

-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Post
by Revelations » 18 Dec 2019, 18:43
ቁጥር ፫
እኒህም አልባሌ ሰዎች ሌላ መላ ፈጠሩ የምናባችን የቅዠት መረጃ በቪዲዮ ቢቀርብስ ትርፍ ሊያመጣ ይችላል ብለው ደመደሙ ። በተለይም ደግሞ ዐማራን ጉዳይ የምናባችን ቅዠት ላይ ብንቀላቅልበት ይበልጥ ተቀባይነት ሊኖረው ይችላል ብለውም ወሰኑ ።
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Post
by Revelations » 18 Dec 2019, 18:53
ቁጥር ፬
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።
Please wait, video is loading...
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Post
by Revelations » 18 Dec 2019, 19:07
ቁጥር ፭
ተመላኪው ኢሳኢያስ ግን አሁን ዝምታዉን መረጠ ። አምላኪዎቹም ግራ ተጋቡ ። የበፊት ፎቶ አውጥተው ተመለክቱ ። ፎቶውን ተንበርክከው ሳሙትም ። ምናልባት ወደ አስመራ ከሚጓዘው የዘፋኞች ቡድን ጋራ አብራች ሁ ኑ ይለናል ብለው ተስፋ አደረጉ ።

-
Temt
- Member+
- Posts: 5418
- Joined: 04 Jun 2013, 22:23
Post
by Temt » 18 Dec 2019, 19:33
Revelations wrote: ↑18 Dec 2019, 18:53
ቁጥር ፬
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።
Please wait, video is loading...
For those who may not know, the so-called "Eritrea Press" is neither Eritrean nor anything to do with Eritrea.
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Post
by Revelations » 18 Dec 2019, 20:27
Temt wrote: ↑18 Dec 2019, 19:33
Revelations wrote: ↑18 Dec 2019, 18:53
ቁጥር ፬
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።
Please wait, video is loading...
For those who may not know, the so-called "Eritrea Press" is neither Eritrean nor anything to do with Eritrea.
Thanks for the info!