Please wait, video is loading...
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ዝምታው ይብቃ ! ዝምታው ይሰበር ! (ዳፍ)
በኦሮሚያ ምድር አረመኔነት እጅግ ጥግ ደርሷል ! መንግስት አልባ ክልል ከሆነ ዋል አደር ብሏል ።ትናንት ከትናንት በፊት በደቡብ አፍሪካ ወጣቶች ድርጊት ስናዝን ዛሬ ደግሞ ይህው እዚሁ እኛው ጋር ሆኖ አረፈው።
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ዝምታው ይብቃ ! ዝምታው ይሰበር ! (ዳፍ)
እየሆነ ያለው ነገር በሙሉ በህወሓት የተጠነሰሰ ሴራ ሲሆን በዋናነት በአቶ ጌታቸው ረዳ አስተባባሪነት የሚፈፀም ነው!! ከታች ያለው የኢሜል መልዕክት አቶ ጌታቸው ረዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ከስልጣን ለማውረድ ከአክራሪ የኦሮሞ አክቲቪስቶች ጋር እየሰራ ያለውን ስራ በግልፅ ያሳያል። እንሆ የሰነድ ማስረጃ!!
ከታች በምስሉ ላይ ያለው ቀን ኢሜይሉ የተላኩበት ቀን ሳይሆን ሃከሩ የአቶ ጌታቸውን ኢሜይል ከፍቶ #Forward ያደረገበት ነው። በጉዳዩ ላይ ተጠራጥሬ መረጃውን የሰጠኝን ግለሰብ ስለጉዳዩ ጠይቄው ነበር። እሱም ሃከሩን አነጋግሮ አቶ ጌታቸው ረዳ የኢሜይል አካውንቱን ለማስመለስ ከፍተኛ ርብርብ በማድረጉ ኢሜሎቹን በሙሉ Forward ያደረጓቸው መሆኑን ገልጿል። አቶ ጌታቸው በራሱ የኢሜል አካውንቱ ሃክ መደረጉን በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል። ለምሳሌ ከታች ያለው ኢሜል ከቀናት በፊት የተፃፈ ቢሆንም Forward የተደረገበት ቀን ነው!!!

ከታች በምስሉ ላይ ያለው ቀን ኢሜይሉ የተላኩበት ቀን ሳይሆን ሃከሩ የአቶ ጌታቸውን ኢሜይል ከፍቶ #Forward ያደረገበት ነው። በጉዳዩ ላይ ተጠራጥሬ መረጃውን የሰጠኝን ግለሰብ ስለጉዳዩ ጠይቄው ነበር። እሱም ሃከሩን አነጋግሮ አቶ ጌታቸው ረዳ የኢሜይል አካውንቱን ለማስመለስ ከፍተኛ ርብርብ በማድረጉ ኢሜሎቹን በሙሉ Forward ያደረጓቸው መሆኑን ገልጿል። አቶ ጌታቸው በራሱ የኢሜል አካውንቱ ሃክ መደረጉን በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል። ለምሳሌ ከታች ያለው ኢሜል ከቀናት በፊት የተፃፈ ቢሆንም Forward የተደረገበት ቀን ነው!!!

-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: ዝምታው ይብቃ ! ዝምታው ይሰበር ! (ዳፍ)
Again, it is time to stand with prime minister of Abiy. ጫት እየቃሙ፣ ውስኪ አየጠጡ ሀገር ለማፍረስ ከሚሯሯጡ ድውያን ጋር አንወግን! ታላቁን የኦሮሞ ህዝብ ከጃዋር ጋር አናገናኘው።