Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11059
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል

Post by MINILIK SALSAWI » 01 Oct 2019, 12:58

እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2012ዓ•ም• የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል። የሰላማዊ ሰልፍ አላማ እና ዝርዝር ሁኔታውን በተከታታይ ቀናት ይፋ እናደርጋለን።

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል

Post by Ethoash » 01 Oct 2019, 15:23

ለምን ስብስቦ ችግኝ አይተክሉም፤ ወይም ቦይ አይቆፍሩም ፤ መሬት በማረስም ስብል መትከል ምንም አያስፈልግም ከአክፋ በቀር። ውሃ ማጠራቀሚያም ጉድጋድ መቆፈር። ተራራው ላይ እርካብ ማበጀት ። የመሳሰሉትን መሞካከር ነው።ግዜውን በወሬና በስልፍ ከመጨረስ።

ኣማራ ስራ ያፍራል (too shy for work) የሚባልውን እውነታ እናስወግድ በህብረት።

Selam/
Senior Member
Posts: 16929
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል

Post by Selam/ » 01 Oct 2019, 22:03

ሾካካ የትህነግ አይጠ-መጎጥ - A disgusting woyane snake, who has been busy planting digital bombs 24/7, has no moral ground to accuse others of not planting actual trees. KIFU!
Ethoash wrote:
01 Oct 2019, 15:23
ለምን ስብስቦ ችግኝ አይተክሉም፤ ወይም ቦይ አይቆፍሩም ፤ መሬት በማረስም ስብል መትከል ምንም አያስፈልግም ከአክፋ በቀር። ውሃ ማጠራቀሚያም ጉድጋድ መቆፈር። ተራራው ላይ እርካብ ማበጀት ። የመሳሰሉትን መሞካከር ነው።ግዜውን በወሬና በስልፍ ከመጨረስ።

ኣማራ ስራ ያፍራል (too shy for work) የሚባልውን እውነታ እናስወግድ በህብረት።

Post Reply