
-
MINILIK SALSAWI
- Senior Member
- Posts: 11059
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል
እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2012ዓ•ም• የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል። የሰላማዊ ሰልፍ አላማ እና ዝርዝር ሁኔታውን በተከታታይ ቀናት ይፋ እናደርጋለን።


Re: የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል
ለምን ስብስቦ ችግኝ አይተክሉም፤ ወይም ቦይ አይቆፍሩም ፤ መሬት በማረስም ስብል መትከል ምንም አያስፈልግም ከአክፋ በቀር። ውሃ ማጠራቀሚያም ጉድጋድ መቆፈር። ተራራው ላይ እርካብ ማበጀት ። የመሳሰሉትን መሞካከር ነው።ግዜውን በወሬና በስልፍ ከመጨረስ።
ኣማራ ስራ ያፍራል (too shy for work) የሚባልውን እውነታ እናስወግድ በህብረት።
ኣማራ ስራ ያፍራል (too shy for work) የሚባልውን እውነታ እናስወግድ በህብረት።
Re: የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት በመስቀል አደባባይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቅርቧል
ሾካካ የትህነግ አይጠ-መጎጥ - A disgusting woyane snake, who has been busy planting digital bombs 24/7, has no moral ground to accuse others of not planting actual trees. KIFU!