Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9647
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

እንኳን ኣንደሃገር ክልል ሆና መቀጠል የማትችል ትግራይ!

Post by pushkin » 06 Sep 2019, 10:22

እንኳን ኣንደሃገር ክልል ሆና ለመቀጠል የማትችል ትግራይ!

ቀድሞ ትግራይ የሚባል ግዛት ወይ ኣውራጃ ኣልነበረም ወዲፊትም ኣይኖርም፣ ኣቺ በወያኔዎችና ካድሬዎቻቸው ትግራይ ኣየተባልች የምትጠራና የተለያዩ ግዛቶችን በሸፍጥ ኣካታ ያለች በውሸት ትግራይ በሚል ስም የተጠመቀች ክልል ይዛቸው የነበሩት መሬቶች ትንሽ ሆነው ዋና ስሟ ደግሞ እስባጋድሽ በመባል ይጠራ ነበር። በኣጭር ግዜ ደግሞ በዝርፍያ የያዘችውን መሬት ለባለቤቶቹ ኣስረክባ ወደ ቀድሞ ስሟ ኣንደምትመለስ ይታመናል።

Last edited by pushkin on 06 Sep 2019, 10:31, edited 1 time in total.



Post Reply