Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የኦሮሚያ አብዮታዊ ዘብ (Oromia Revolutionary Guard/ORG) የኦፒዲኦ መንግስት በኦሮሚያ በ1912 (Hab. Cal.) ሊኖር አይችልም አለ፡፡

Post by AbebeB » 02 Sep 2019, 15:37

እንደሚታወቀው የኦሮሚያ አብዮታዊ ዘብ በሥሩ ሌሎች አራት በፀጥታና ወታደራዊ ዘርፍ የሚታገሉ የኦሮሞ ድርጅቶችን ያቀፈ ነው፡፡ ከላይ በርዕሱ የተጠቀሰውን ያስገነዘበው የኦሮሚያ ማዕከላዊ ስለላ (Oromia Central Intelligence/OCR) እንደሆነ ይገመታል::

Link: https://kichuu.com/%e1%8a%a0%e1%88%81%e ... %e1%89%b2/