-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47506
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: የመቐለው የመፈንቅለ መንግስት ቡድን ባለ ፲ ነጥብ መግለጫ
It is the guardian of the constitution and the right of ethnics spoken and will deliver very soon. No one will stop them when the 27 years progress by ethnic to be eroded by the same group we fought them for 17 years and won the war now they came by facebook to control us.
This one and half year great evidence for all ethnics what Tigray handed them 30 years ago from totally broken country to be self reliance not just states but ready to be countries and moving to the next stage to be sovereign countries with confederation. For all ethnics they have data to compare 27 years of Tigray vs one year of Diqala Amhara Abiy foreign mercenaries and spy of Eritrea destroyed the country within a short period of time. Thanks for Gobeze Aleka, Xinfegna, Menelik Baledera showed us what they can do in the future to ethnics if they come to power. The template example is what took place in Beneshangule 300 kids were slaughtered within few hours span time without any warning and cause for their ethnic cleansing. Moving forward Tigray will have more trust from ethnics and will work together better than the golden 27 years as sovereign nations but confederation.
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የመቐለው የመፈንቅለ መንግስት ቡድን ባለ ፲ ነጥብ መግለጫ
ዐቢይ አሕመድ መቀሌ ከተመሰረተው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ ይገባ ይሆን?
ሕወሓት «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓት» ያለውን ለማዳን «የፌዴራሊስት ኃይሎች» ያላቸውን ሰብስቦ የሁለት ቀናት ጉባኤ አጠናቅቆ ቀጣይ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብር ኮምቴ አቋቁሟል፤ የአቋም መግለጫም አውጥቷል። ሁሉም የጉባኤው ተሳታፊዎች ተስማሙበት በተባለው የአቋም መግለጫ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ቀርቧል። ይህ ጉባኤ በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ የመንግሥትነት ሥልጣን በግልጽ ውድቅ ያደረገ ስብስብ ነው።
በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ «ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ ዋና ሥራው የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የማዳን አላማ ይዞ የሚቋቋም ማናቸውም ስብስብ የባላደራ መንግሥት ነው። ይህ ግልጽ የሆነ በመንግሥት ላይ የተመሰረተ ሌላ መንግሥት ነው።
ባጭሩ በመንግሥት ላይ መንግሥት የመሰረተው፣ «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን ጉባኤ የተቀመጠውና ቀጣይ መንግሥታዊ ስራዎች የሆኑትን ሕገመንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ያቀረበው የመቀሌው ስብስብ አካል የባላደራ መንግሥት ነው።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ በፊት የፖለቲካ ድርጅት ባልሆነውና ሥልጣን የመያዝ አላማ ከሌለው በእስክንድር ነጋ ከሚመራው የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እንደሚገባ ነግሮን ነበር። ዐቢይ አሕመድ ከአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር ጦርነት ውስጥ እገባለሁ ያለው «ምክር ቤቱ ምርጫ ሳያሸንፍ ባላደራ፣ ባደራ የሚል ጫዎታ ውስጥ ገብቷል» ብሎ ነው። ምክር ቤቱ ግን የሲቪክ ተቋም እንጂ ምርጫ የመሳተፍና የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማ እንደሌላው ግልጽ አድርጓል።
የዐቢይ አሕመድን መንግሥት ተቀብሎ የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማም ፍላጎቱም ከሌለው ከአዲስ አበባ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እገባለሁ ያለን ዐቢይ አሕመድ አሁን በግልጽ የሚፈተንበት ወቅት መጥቶለታል። ሕወሓት «የዐቢይ አሕመድን አገዛዝ ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ነጥቆ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ በመቀሌ ከተማ የባላደራ መንግሥት መስርቷል።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ መቀሌ ላይ ከተፈጠረው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር ግልጽ ጦርነት ውስጥ ይገባ ይሆን? ነው ዐቢይ አሕመድ ጦርነት ውስጥ የሚገባው የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ከዐቢይ በመንጠቅ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ የተቋቋመውን የመቀሌ የባላደራ መንግሥት እሹሩሩ እያለ የባላደራ መንግሥት የማቋቋም እቅድም አላማም ከሌለው ከአዲስ አበባው ምክር ቤት ጋር ብቻ ነው?
አቻምየለህ ታምሩ
ሕወሓት «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓት» ያለውን ለማዳን «የፌዴራሊስት ኃይሎች» ያላቸውን ሰብስቦ የሁለት ቀናት ጉባኤ አጠናቅቆ ቀጣይ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብር ኮምቴ አቋቁሟል፤ የአቋም መግለጫም አውጥቷል። ሁሉም የጉባኤው ተሳታፊዎች ተስማሙበት በተባለው የአቋም መግለጫ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ቀርቧል። ይህ ጉባኤ በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ የመንግሥትነት ሥልጣን በግልጽ ውድቅ ያደረገ ስብስብ ነው።
በመንግሥትነት የተሰየመውን የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ «ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የዐቢይ አሕመድ አገዛዝ ዋና ሥራው የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የማዳን አላማ ይዞ የሚቋቋም ማናቸውም ስብስብ የባላደራ መንግሥት ነው። ይህ ግልጽ የሆነ በመንግሥት ላይ የተመሰረተ ሌላ መንግሥት ነው።
ባጭሩ በመንግሥት ላይ መንግሥት የመሰረተው፣ «የፌዴራል መንግሥት ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን ጉባኤ የተቀመጠውና ቀጣይ መንግሥታዊ ስራዎች የሆኑትን ሕገመንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን ለመታደግ አለማቀፍ ጥሪ ያቀረበው የመቀሌው ስብስብ አካል የባላደራ መንግሥት ነው።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ በፊት የፖለቲካ ድርጅት ባልሆነውና ሥልጣን የመያዝ አላማ ከሌለው በእስክንድር ነጋ ከሚመራው የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እንደሚገባ ነግሮን ነበር። ዐቢይ አሕመድ ከአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ጋር ጦርነት ውስጥ እገባለሁ ያለው «ምክር ቤቱ ምርጫ ሳያሸንፍ ባላደራ፣ ባደራ የሚል ጫዎታ ውስጥ ገብቷል» ብሎ ነው። ምክር ቤቱ ግን የሲቪክ ተቋም እንጂ ምርጫ የመሳተፍና የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማ እንደሌላው ግልጽ አድርጓል።
የዐቢይ አሕመድን መንግሥት ተቀብሎ የፖለቲካ ሥልጣን የመያዝ አላማም ፍላጎቱም ከሌለው ከአዲስ አበባ ምክር ቤት ጋር «ግልጽ ጦርነት» ውስጥ እገባለሁ ያለን ዐቢይ አሕመድ አሁን በግልጽ የሚፈተንበት ወቅት መጥቶለታል። ሕወሓት «የዐቢይ አሕመድን አገዛዝ ኃላፊነቱን አልተወጣም» በማለት የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ነጥቆ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ በመቀሌ ከተማ የባላደራ መንግሥት መስርቷል።
ዐቢይ አሕመድ ከዚህ መቀሌ ላይ ከተፈጠረው የሕወሓት የባላደራ መንግሥት ጋር ግልጽ ጦርነት ውስጥ ይገባ ይሆን? ነው ዐቢይ አሕመድ ጦርነት ውስጥ የሚገባው የመንግሥት ዋና ተግባር የሆነውን «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» የመታደግ ሥልጣን ከዐቢይ በመንጠቅ «ሕገ መንግሥትና የፌዴራል ሥርዓቱን» ለማዳን የሚል መንግሥታዊ አላማ ይዞ የተቋቋመውን የመቀሌ የባላደራ መንግሥት እሹሩሩ እያለ የባላደራ መንግሥት የማቋቋም እቅድም አላማም ከሌለው ከአዲስ አበባው ምክር ቤት ጋር ብቻ ነው?
አቻምየለህ ታምሩ
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የመቐለው የመፈንቅለ መንግስት ቡድን ባለ ፲ ነጥብ መግለጫ
Amazihg! Lets see how they can do it.