Oromo Liberation Army took measure on enemy soldiers. That is good news we often wanna hear. Oromia shall be free from subjugation by habesha residues!
ኦሮሞ እንደ መሆኑ መጠን የኦሮሞን ሕዝብ ከማሰቃየት እንዲቆጠብ ተመክሮ ሀበሻን ማገልገል መርጦ በአፀያፊ ሥራ የቀጠለው 10 አለቃ ሁሴን ቶላ ጉቴ ከነ ሙሉ ትጥቁ ወደ ኦሮሞ የነጻነት ትግል ገቢ ስለሆነ ሀበሻ ጌቶቹ (እነ አብይና አዲሱ አረጋ) አትጨናነቁ። ይህ ሰው የተወሰደው ከደሚቢዶሎ ዪኒቬርሲቲ አጠገብ ሲሆን የአሁን አድራሻውውን ከኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ሥልጠና ምራያ ማግኘት ይፈቀዳል።
[imagehttps://i0.wp.com/kichuu.com/wp-content/uploads/2019/08/pizap-2-22.jpg?zoom=1.5&resize=533%2C400&ssl=1][/image]
Link: https://kichuu.com/dhiisi-jennaan-didde ... o-l-l-o-o/
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
