Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 28 Aug 2019, 11:35
አብረሃም አለሙ (ዶ/ር): የእናት ጡት ነካሽ የሆንክ የሚንሊክ ርዝራዥ በኦሮሚያ መሆንህን እናውቃለን፡፡ አፋን ኦሮሞ መቻልህ አይገርምም፡፡ ከሌሎች ድንጋዮች የተሻልክ መሆንህን በዚያ አድንቃለሁ፡፡ ከውሀ ድም ይወፍራል፡፡ ከኦሮሚያ ውሀ ጠጥተህ ምግብ ነው የበላሄው፡፡ ኛዱ ኛዱ የምትለዋን ታውቃት የለ?
እውነቱ ግን አሸንፎ የመጣው ኦሮሞ ሕዝብ የተሸናፊን ፓሊሲ አይቀበልም፡፡ በኦሮሚያ ለመኖር ስትፈልጉ የኦሮሞን ፓሊሲ ተከተሉ! ስለዚህ የአማርኛ ነገር በኦሮሚያ ከእንግዲህ ሲያምርህ ይቅር፡፡
Link:
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 28 Aug 2019, 19:29
አማርኞች አፋን ኦሮሞን የፌደራል የሥራ ቋንቋ ለማድረግ ሕገ-መንግስቱ መሻሻል አለበት በማለት በግርግር ውስጥ አንድ ዳቦ ጠፋ ለመጫወት ይጥራሉ፡፡ እውነቱ ግን ሕገ-መንግስቱ አማርኛን ደነገገ እንጂ አፋን ኦሮሞን አልተቃወመም፡፡
ስለዚህ እንደ አስቸኳይነቱ መጠን ሕገ-መንግስት ማሻሻል ገለ-መሌ ሳንል አፋን ኦሮሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ማወጅ ብቻ ነው፡፡ ያውም ለኢትዮጵያ አፍቃሪዎች ሲባል እንጅ ይህ የኦሮሞን ሕዝብ ብዙም አያስጨንቀውም፡፡ ይልቁንስ ወደ ዋናው ግባችን እንድንጣደፍ ያግዘናል፡፡