ጥያቄ አለኝ ደርግ ተፈጥሮን በቁጥጥር ሥር ለማዋል አረንጓዴው ዘመቻ ቀዳሚው ነው
ተፈጥሮ በቁጥጥር ሥር የወያኔ እና ኦነግ ብሎም የሁሉ ኢትዮጵያዊ መሳለቂያ ነበር። ግን በደን ልማት እና ማሃይምንት ማጥፋት በዓለም ስንተኛ ደረጃ ነበር። ደኑን ወያኔ አህዮቿን አብልታ ገሚሱንም አቃጥላዋለች ይባላል። ተፈጥሮን አሁን በቁጥጥር ሥር ለማዋል እየተሞከረ ስለመሰለኝ ነው። እኔ ግን ጁሃር መጀመሪያ በቁጥጥር ስር ይሁን እላለሁ።
Re: ጥያቄ አለኝ ደርግ ተፈጥሮን በቁጥጥር ሥር ለማዋል አረንጓዴው ዘመቻ ቀዳሚው ነው
ነገሩ የመጣው እኮ ሁሉን ነገር እንቆጣጠራለን በማለቱ ነው ያንት የክቡር አባት መንግስቱ። ለምን ተስማምቶ ከተፈጥሮ ጋራ እንደመኖር አሽንፈዋለሁ በቁጥጥር ስር አረገዋለሁ ብሎ ተንሳና ወድቀ አይወድቁ ወድቅት።
ጉራጌዎች የጭራቅ ኦረር ዘመዶች ነበር ለደርግ ባለስልጣን አማሮች ግቦ እየስጡ ጫካውን ሜዳ ያረጉት ከስል በማክስል። ይህ የማይዋሽ ነገር ነው ማንም አይደለም ከስል የሚሽጠው ከጉራጌ በስተቀር ።።
ታድያ የአባት ህን ወርስ ህ ጁሀርን በቁጥጥር ስር አደርገዋለሁ ትላለህ ። ይቅርታ የሆንን መለኮታዊ ሀይል የምትጠይቅ ይመስላል። ታድያ በነካ እጅህ እስክንደርንም ብታስረው ። ብቸኝነት ሁለቱንም እንዳያጠቃቸው።
አንተ የመንጌ ልጅ ኢትዬዽያ በሙሉ ብታልቅ ቅምም አይልህም አንተ ጁሀርን አስረህ ተቅናቆኞች ህን ገደለህ ወድ ድሮ ስልጣንህ ብትመለስ ለምን መቶው ሚሊዬን አያልቅም። ድንታም አይስጥህም።። ቶሽ ብለናል ይበቃሀል እዛው በጠበልህ
Re: ጥያቄ አለኝ ደርግ ተፈጥሮን በቁጥጥር ሥር ለማዋል አረንጓዴው ዘመቻ ቀዳሚው ነው
መብራቱ ቢበራ ቢጠፋም ይበጅ፤
አወናባጅ ሌባ ደርግሞት መጣ እንጂ።
አወናባጅ ሌባ ደርግሞት መጣ እንጂ።