Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7880
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ቀልድ እና ቁምነገር፥ አበረ ገብረ እስራኤልን ቡና ኣነቀዉ ኣሉ

Post by Naga Tuma » 17 Aug 2026, 14:55

የሶስት ሺህ ዓመታት በላይ ታሪክ ያለዉ የፈረዖዎች ሕዝብ ህዳሴ እየተባለ አበረ ገብረ እስራኤል ጋላ በማለት ብዛት አፉ የገመለለ ነዉ።

ቡና ልጠጣበት ብሎ ፉት እያለ ዐይኖቹ ቡና ስሙ ቡኖ ከተባለ ጋላ የሚለዉ የመጣ ነዉ የሚል ንባብ ላይ ኣረፉ።

ወሬ ኣይደበቅም እንደተባለዉ ዐይኖቹ ቡኖ ላይ ስያርፉ ፉት ልበል ያለዉ ቡና ኣነቀዉ ኣሉ።