Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Axumezana
Senior Member
Posts: 19625
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!

Post by Axumezana » 14 Aug 2026, 20:19

Axumezana calls this "History Inferiority Syndrome" , trying to fill the vacuum through fabricated stories !

Meleket
Member+
Posts: 5299
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!

Post by Meleket » 15 Aug 2026, 05:06

ጋላ ነፍሒ” የሚባል ስፍራ ኤርትራ እምብርት ውስጥ እንዳለ ሲውቁ’ስ ምን የሚል አዲስ ትርክት ይሆን የሚፈጥሩት ተመስገን የማያውቁት የብልጽግና ፓስተሮችና ካድሬዎች ተባብረው!

Selam/
Senior Member
Posts: 18541
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!

Post by Selam/ » 15 Aug 2026, 18:26

አቶ አክሱም - የአንተም የተጋደላይ ፃድቃንም የዘር ግንዳችሁን ወደ ቦረና ነው ማለት ነው።

“Namii waa dhalee hin badu”


Odie
Member+
Posts: 8771
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!

Post by Odie » 15 Aug 2026, 20:39

ጋሽ ግርማ ቆምጬና የእርጥብ ገገማው የአባይማዶ አጎት ናቸው!

የተማሩት የጎጃም ድብትርና ሲሆን ወደ መካነ የሱስ ተመልስው ነው!!

አባ ባህረይ የ ጋሞ ቆምጬ እንደሆኑት አባ ግርማም የጎጃም ደብተራ ኦሮሙማ ናቸው:: ልክ አለቃ ገ ሃና ጋፋቴ ቆምጬ እንደነበሩትና ስላም የውልንጪቲ ኦሮሞ ሆና በሃይሌ ግዜ ቆምጬ እንደሆነችው!!

እኔም ባባቴ ውራጌ በናቴ አባት ጎረቤት ሲዳማ እንደሆንኩት😂

ታሪካችን እንዲህ የተወዛገበ በአንድ በኩል ሲያጥፉት በሌላ በኩል የሚፈታ ነው::

አፄ ባካፋ ቆምጬ ታሪካቸው የቀበረው ስማቸው ወረሞ ወረሞ ይሽታል ብሎ ነው ብሎ መለስ ዜናዊ ነግሮናል:; የንጉስ ኢልማክነን ስሙ እስካይታወቅ ስለሞን ቆምጬ የቀበረው ታሪካችን አንዱን ለመትከል ሌላውን መቅበር ስለምንወድ ነው:: እየሆነ ያለውም ጦርነት የዚህ ምንጭ ነው😂

ቆምጬ አብይን እቀብራለሁ ብሎ ወጥቶ ሻውያና የትግሬ ማፍያ ወያኔ በወርቅ ገዝተው ስረውት እሁን የነሱ ረዳት ተዋጊ የሱዳን ደም መላሽ ሆኖ በሽረሪት ሜዳ ሲገረፍ በቆቦ እንዳስቀዘነው ማለት ነው!!

ሳህ ሳህ አጋመ! :lol: :lol:

ዜናሁ ሃበሻ :lol:

የሃገሪቱ መፍትሄ አንዱ አንዱን መቅበር ትቶ አንዱ አንዱን ሲያደንቅ ኦሮሞና ትግሬ ትግሬና አማራ አማራና ኦሮሞ ባንድ በረት በስላም አብሮ መኖር ሲጀምር ነው!! ይህ እንዲሆን የምፅአት ቀን መጠበቅ የለብንም:: ያኔማ ስጋህ ተገፎ የግድ ግም ለግም አብረህ ታዘግማታልህ:: ይህንን ሽሜ ጉጉ ስብሃት ገ/እር እና ኮምቦጡር ውሻው ተርድተው ነው ወደዛኛው የተሻገሩት :lol: :lol:
Last edited by Odie on 15 Aug 2026, 21:10, edited 1 time in total.

eden
Senior Member
Posts: 10313
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!

Post by eden » 15 Aug 2026, 20:48

Odie wrote:
15 Aug 2026, 20:39

ሳህ ሳህ አጋመ! :lol: :lol:
lol

Selam/
Senior Member
Posts: 18541
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!

Post by Selam/ » 15 Aug 2026, 21:48

ድሮም ጠርጥሬያለሁ እኮ ቁርፂ ቁርፂ በሞጋሳ እንደተፀነሰ።





Post Reply