Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 9097
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by almaze » 02 Aug 2026, 23:29

This conflict feels like the quarterfinals—I can't wait for the finals. :lol: :lol: :lol:

Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...

Misraq
Senior Member
Posts: 18563
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by Misraq » 02 Aug 2026, 23:56

Almi,

Tsimdo is GREAT. i SUPPORT IT :lol: :lol: The conquistada will do the reconquista. Spain is the winner :lol: Vamos Espagna !! Viva a la` Espagna

almaze
Member+
Posts: 9097
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by almaze » 03 Aug 2026, 19:55

አቤት ጥጋብ አቤት እብሪት! ስታሊን ገብረ-ጽምዶ :lol: :lol: :lol:


Affable
Member
Posts: 899
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by Affable » 03 Aug 2026, 20:38

አልማዜ I recommend everyone of these guys to see a psychiatrist. But I leave out ስታሊን. Let him stay as he is. He is the only one who makes me laugh, but rarely, if ever, I have understood what he was saying. He is fun, and we need him to be around. That might be a wishful thinking considering what is happening right now.

almaze
Member+
Posts: 9097
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by almaze » 03 Aug 2026, 21:33

ስታሊን ገብረ-ጽምዶ couldn't care less about dead Tigrayans, Amharas, or Eritreans. He only cares about YouTube clicks and revenue. To him, war means mo' money. :lol: :lol: :lol:


Misraq
Senior Member
Posts: 18563
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by Misraq » 03 Aug 2026, 22:09

መሪጌታ ስታሊን አስረስ ማሬን የት ሚድያ መቅረብ እንዳለበት ለማዘዝ መሞከሩ እኔም ገርሞኛል። ተራ ዩቱብ ነጋዴ መሆኑን እየዘነጋ ተቸገረ። ይህ ወጠጤ ትክክል የተናገረው ነገር ኢትዬፎከስ ከብልፅግና ብዓዴን ጋር የሚሰራ ሰው ስለመሆኑ ብቻ ነው።

በእርግጥ አስረስ በለጠ ወደሚባለው ልክስክስ የጎንደር ብዓዴን ባንዳ ሚድያ ለምን እንደሄደ ሰው ላይረዳ ይችላል። ስታሊንም አልተረዳም። low IQ ስለሆነ። በለጠ የሚሉት Ethiofocus ከአብይ አሽከሮች ከእነ አረጋ ከበደ ጋር ግንኙነት ያለው ሰው መሆኑ ብዙ ሰው አልተረዳም አያውቀም። እሱ ብቻ ሳይሆን ዝናሽ ታያቸው ያሰማራቻቸው ፀረ ፋኖ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ የባንዳ ጎንደሬዎች ልሳን የሆነ ሚድያ ሲሆን ፋኖን ለማሳጣት የወልቃይትን ችግር ብቻ የሚያላዝኑ ቡድኖች ሚድያ እና መሳርያ ነው። ለነዚህ የዝናሽ ታያቸው ፓንት አጣቢ ባንዳ ጎንደሬዎች በየቦታው የሚገደለው የአማራ ልጅ ምንም ደንታ የላቸውም። በወልቃይት የሚደረገውን የሰሊጥ ንግድ ተጠቃሚዎች ናቸው። ጀዋር ባለፈው የሰሊጥ ብሔርተኞች ስላላቸው ትንግርቱን ሲሰድቡ የዋሉ ተንከሲሶች ናቸው።

አስረስ እዛ የሄደው በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ጎንደርን እየከፋፈለ ያለውን አጀንዳ በዚህ ሚድያ ለመድረስ ለማረጋጋት እና በወልቃይትና ራያ ጉዳይ አፋብን ግልፅ ይገባኛል ጥያቄ እንዳለውና ልግዜው እንኳን እነዚህን ባህርዳርን ወልድያን እና ጎንደርን እንኳን እያስተዳደረ እንዳልሆነ እና ሰጪ ወይንም ነሺ ሊሆን እንደማይችል ለመግለፅ ነበር።

ብልፅግና ኦህዴድ ፤ ወያኔዎች እና የተወሰኑ የጎንደር ባንዳዎች በሙሉ ትብብር በማድረግ ዘምተውበታል። ግን ምንም አያመጡም
almaze wrote:
03 Aug 2026, 19:55
አቤት ጥጋብ አቤት እብሪት! ስታሊን ገብረ-ጽምዶ :lol: :lol: :lol:


Affable
Member
Posts: 899
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ሴጣናዊ ጽምዶ!

Post by Affable » 04 Aug 2026, 07:53

I agree አልማዜ ስታሊን doesn’t care. I understand that. Neither of the others who have chosen to make a living by spreading hopeless fantasy to the clueless. When I made my earlier comment that was baked in.

Post Reply